በድሬዳዋ አስተዳደር በጤናው መስክ የሚነሱትን ጥያቄዎች ለመፍታት ዘርፈ-ብዙ ስራዎች በመስራት ላይ እንደሚገኝ ተገለፀ ።

    በድሬዳዋ አስተዳደር በከተማም ሆነ በገጠር በጤናው መስክ መሰራት ያሉባቸውን ስራዎች አስመልክቶ የተለያዩ ጥያቄዎች ተነስተው የነበረ ሲሆን እነዚህም ጥያቄዎች በዋናነት የህብረተሰብ ጤና መድህን ተደራሽነት ላይ ያሉ ችግሮች ፣ የመድሀኒትና የህክምና ቁሳቁሶች አቅርቦት ችግር ፣ የቢዮ አዋሌ ጤና ጣቢያ ላይ የሚገኘው የድንገተኛ የቀዶ ህክምና አገልግሎት ከመጀመሩ ጋር ተያይዞ ያለ ችግር ፣ በጤናው ዘርፍ የሰተሰማሩ ሞያተኞች የሙያ ስነ-ምግባርና…

    Read More

      Hawaasni tarkaanfii olaantummaa seeraa fudhatamaa jiru keessatti qooda fudhachaa jira

      Ministeerri Tajaajila Kominikeeshinii Mootummaa Dr. Laggasaa Tulluu haala yeroorratti ibsa miidiyaaleef kennaniin, kallattii mana maree nageenyaafi tika Biyyaalessaan ka’ameen, hojiin seera kabachiisuu gaggeeffamaa jiraan bu’aa gaarii argamsiisaa jiraachuu ibsaniiru. Qaamoleen nageenyaa hawaasa waliin ta’uun tarkaanfii garee shororkeessitootarratti fudhateen miseensonni garechaa hedduun barbadeeffamuu fi kanneen bosonaa keessa faca’uun dhokatan hawaasaa waliin ta’uun adamsamaa jiraachuu himaniiru. Ammas…

      Read More

        ” በጎነት ለኢትዮጵያ ከፍታ” በሚል መሪ ቃል የ2014 ዓ.ም የክረምት ወራት የወጣቶች በጎ ፍቃድ መረሃ-ግብር በድሬ ደዋ ከተማ ተጀመረ፡፡

        ሰኔ 23,2014 ዓ.ም የክረምት ወራትን ምክንያት በማድረግ በድሬ ዳዋ አስተዳደር ወጣቶችና ሰፖርት ኮሚሽንና በኢትዮጵያ ሴቶችና ማህበራዊ ጉዳዮች ሚንስቴር አማካኝነት የተዘጋጀ የ2014 ዓ.ም የበጎ ፍቃደኝነት መርሃ-ግብር የአረንጓዴ አሻራን በማሳረፍ፣ደም በመለገስና የአቅመደካሞች ቤት በማደስ ተጀመረ፡፡ መርሃ-ግብሩ ተናንት በ22/10/2014 ዓ.ም በሀረር ከተማ የተጀመረ ሲሆን በዛሬው ዕለትም በድሬደዋ የኢትዮጵያ ሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር የተከበሩ ዶ/ር ኤርጎጌ ተስፋዬና የድሬ ዳዋ…

        Read More

          በድሬዳዋ አሰተዳደር የ2014ዓ.ም የስምንተኛ ክፍል መልቂያ (የሚኒስትሪ) ፈተና ከሰኔ 28 እስከ 30 ባለዉ ጊዜ ይሰጣል፡፡

          ከተማ አቀፍ የሆነው የስምንተኛ ክፍል ፈተና ከ7ሺ በላይ የሆኑ ተማሪዎችን ከሰኔ 28 እስከ ሰኔ 30 2014 ዓ.ም ለመፈተን መዘጋጀቱን የድሬዳዋ ትምህርት ቢሮ አስታውቋል፡፡ በድሬዳዋ ትምህርት ቢሮ ስር ባሉ ጣቢያዎቹ የሚገኙ ሰባት ሺ ስልሳ የስምንተኛ ክፍል ተማሪዎች ለማስፈተን ዝግጅቱን እያጠናቀቀ መሆኑን በትምህርት ቢሮ የ ፈተና ዝግጅት አስተባባሪ አቶ ሳሙኤል ነጋሽ ገልጸዋል። የፈተና ዝግጅቱ ተጠናቆ የህትመት ስራዉ…

          Read More

            Sagantaan Tola’ooltummaa Dargaggootaa Ji’oottan Gannaa Kan Bara 2014 Magaalaa Dirree Dhawaatti Mata-Duree Tola-Ooltummaan Olqabbii Itoophiyaatiif! Jedhuun Jalqabame.

            Waxabajjii 23,2014 ji’oottan gannaa sababeeffachuudhaan Sagantaa tola-ooltummaa dargaggootaa ji’oottan gannaa bara 2014 Komishiniin Dargaggoofi Ispoortii Bulchinsa Dirree Dhawaa Ministeera Dhimmoota Dubartootaafi Hawaasummaa waliin ta’uun Qophaa’e, magaalaa Dirree Dhawaatti sagantaa faan mgriisaa, dhiiga arjoomuufi manneen namoota humna dhabanii haaroomsuutin jalqabeme. Sagantaan hojii tola-ooltummaa dargaggootaa guutuu biyyaa kan bara kanaa kaleessa Magaalaa Harararitti jalqabame yommuu ta’u, har’as…

            Read More

              ከጂቡቲ የተነሱ 200 ነዳጅ ጫኝ ቦቴዎች ከአዲስ አበባ ውጪ በየሠፈሩ ተደብቀው መገኘታቸው ተገለጸ

              በተለያዩ ከተሞች ተደብቀው የተገኙት ቦቴዎች ዛሬ እስከ 10 ሰዓት ተኩል ላይ ነዳጁን ማራገፋቸውን ሪፖርት ካላደረጉ እርምጃ ይወስድባቸዋል =============== ከጂቡቲ ተነስተው አዲስ አበባና የተለያዩ ዋና ከተሞች መድረስ የነበረባቸው 200 ነዳጅ ጫኝ ቦቴዎች ከአዲስ አበባ ውጪ በየሠፈሩ ተደብቀው መገኘታቸውን የነዳጅና ኢነርጂ ባለስልጣን አስታውቋል። የባለስልጣኑ ዋና ዳይሬክተር ወ/ሮ ሰዓረላ አብዱላሂ በሰጡት መግለጫ እንደተናገሩት፤ በተለይ አዲስ አበባና ሌሎች ዋና…

              Read More

                ናፍቆት የድሬዳዋ ሳምንትን ለማክበር እንግዶች ወደ ድሬዳዋ እየገቡ ነው ።

                ከፊታችን ሀምሌ 11 እስከ ሀምሌ 16 2014 ዓ.ም ድረስ በድሬዳዋ አስተዳደር ላይ ናፍቆት የድሬዳዋ ሳምንት በተለያዩ መርሀ-ግብሮች በታላቅ ድምቀት የሚከበር ሲሆን በዚህም በአል ላይ ለመካፈል በተለያዩ የአለማችን ሀገራት ላይ የሚኖሩ የድሬዳዋ ተወላጆችና ወዳጆች ወደ ድሬዳዋ በመግባት ላይ ይገኛሉ ። በዛሬው እለትም ናፍቆት የድሬዳዋ ሳምንት ላይ ለመካፈል ከተለያዩ የአለማችን ሀገራት ወደ ትውልድ ከተማቸው ድሬዳዋ ሲገቡ ከፍተኛ…

                Read More

                  ወጣቶች ሀገርን በማስከበር ያከናወኑትን አኩሪ ተግባር በልማት እየደገሙት መሆኑ ተገለጸ

                  ወጣቶች የሀገር ሉዓላዊነትን ለማስከበር እያከናወኑት ያለውን አኩሪ ተግባር በዘላቂ ልማቱ ላይ ለመድገም እየተረባረቡ መሆናቸውን የሴቶች እና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር ገለጸ፡፡ የሴቶች እና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ዶክተር ኤርጎጌ ተስፋዬ ዛሬ በድሬዳዋ ከተማ ሀገር አቀፍ የወጣቶች የበጎ ፈቃድ አገልግሎትን አስጀምረዋል፡፡ ሚኒስትሯ በዚሁ ወቅት ባደረጉት ንግግር÷ ወጣቶች ባለፉት ዓመታት ባከናወኗቸው የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ተግባራት በርካታ የህብረተሰብ ክፍሎች ተጠቃሚ…

                  Read More

                    የብልፅግና ፓርቲ የሴቶች ሊግ አንደኛ ጉባዔ ውይይቱን አጠናቆ አሁን ወደ ምርጫ ሂደቱ ገብቷል፡፡

                    ጉባዔው በሶስት ደረጃ የሚካሄዱ ምርጫዎች ይኖሩታል፡፡ በዚሁ መሰረት የሊጉ ፕሬዝዳንትና ምክትል ፕሬዝዳንቶች ምርጫ አስቀድሞ ይካሄዳል፡፡ ቀጥሎም የማዕከላዊ ኮሚቴ ምርጫ የሚካሄድ ይሆናል፡፡ የማዕከላዊ ኮሚቴዎች ምርጫ ከተጠናቀቀ በኋላ አዲሶቹ የማዕከላዊ ኮሚቴ አባላት ለብቻቸው በመሆን የስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባላት ምርጫ ያካሂዱና ጉባኤው እንዲያፀድቅላቸው ያቀርባሉ፡፡ የስነ ምግባር ኢንስፔክሽን አባላትን ደግሞ ከሁሉም ክልሎች እና ከተማ አስተዳደሮች አንድ አንድ ተወካዮች ይመረጣሉ፡፡…

                    Read More