የገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት ቢሮ/ 3rd Quarter.Rep. 2014abd
መግቢያ የድሬዳዋ ፋይናንስና ኢኮኖሚ ልማት ቢሮ በአዋጅ በተሰጠው ስልጣን መሰረት በሥሩ ያሉትን አላማ አስፈፃሚ መ/ቤቶችን የገቢዎች ባለስልጣን፣ የፕላንና ኢኮኖሚ ልማት ጽ/ቤት፣ የመንግስት ግዢና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ፤ግዢና ንብረት ማስወገድ አገልግሎት ጽ/ቤት እንዲሁም ለቢሮው ተጠሪ የሆኑት 2 ዋና የስራ ሂደቶችና 4 ድጋፍ ሰጪ ዳይሬክቴሬቶችን በማስተባበር ቢሮው ለመተግበር ያስቀመጣቸውን 17 ስትራቴጂክ ግቦችን በማድረግ በክልሉ የሚካሄዱ አጠቃላይ የልማት እንቅስቃሴዎች…


