በድሬዳዋ አስተዳደር የሚገኙና በህግ ማስከበር ዘመቻ ወቅት የህክምና አገልግሎት እና የህክምና ግብአቶች ድጋፍ ላደረጉ የህክምና ተቋማት እና ባለሙያዎች የምስጋናና የእውቅና ምስክር ወረቀት ተሰጠ።

    የድሬዳዋ አስተዳደር ጤና ቢሮ ለመንግስት እና ግል ጤና ተቋማት ነው ምስጋናና አውቅናውን የሰጠው:: የተጎዱ የሰራዊት አባላትን የህክምና አገልግሎት የሰጡና በአፋር ክልል በጦርነቱ የወደሙ ጤና ተቋማትን ለማቋቋም ግብአት በማሰባሰብ ለተሳተፉ አካላት ምስጋና ለማቅረብ ፕሮግራሙ መዘጋጀቱን የቢሮው ኃላፊ ወ/ሮ ለምለም በዛብህ ተናግረዋል:: የድሬዳዋ ብልፅግና ፓርቲ ፅቤት የአደረጃጀት ዘርፍ ሀላፊ አቶ ደረጃ ፀጋዬ በበኩላቸው በተካሄደው የህግ ማስከበር ዘመቻ…

    Read More

      #አረንጓዴ_ዐሻራችን – ለትውልዳችን❗ 4ኛው ዙር የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር በሀገር አቀፍ ደረጃ ዛሬ በይፋ ተጀምሯል። እኛ ድሬዎች ደግሞ የተፈጥሮ አደጋ ብዙ ዋጋ አስከፍሎናልና፤ የአረንጓዴ ልማትን ጥቅም ከማንም በላይ እናውቀዋለን። ስለሆነም መላው የድሬዳዋ አስተዳደር ነዋሪዎች፤ በቀጣይ ጊዜያት በተባበረ ክንድ ችግኞችን በመትከል፤ ለአረንጓዴ ዐሻራ ግብ ስኬት ኃላፊነታችሁን ከወዲሁ ለመወጣት እንድትዘጋጁ ጥሪዬን አቀርባለሁ። ከድር ጁሃር የድሬዳዋ አሰተዳደር ከንቲባ

      Read More

        የአረንጓዴ ዐሻራ መርሀ ግብር በድሬዳዋ ለማስጀመር እየተከናወኑ የሚገኙ የዝግጅት ስራዎች ተጎብኝተዋል።

        “አረንጓዴ ዐሻራችን ለትውልዳችን” በሚል መሪ ቃል 4ኛውን ዙር የአረንጓዴ ዐሻራ መርሀ ግብር በአገር አቀፍ ደረጃ የአስተዳደራችን ከንቲባ አቶ ከድር ጁሀር በተገኙበት በመዲናችን አዲስ አበባ በይፋ የተጀመረ ሲሆን፤ የአረንጓዴ ዐሻራ መርሀ ግብሩን በድሬዳዋ አስተዳደር ለማስጀመር እየተከናወኑ ያሉ የዝግጅት ስራዎችን፤ በአስተዳደሩ ም/ቤት የመንግስት ተጠሪ የሆኑት የድሬዳዋ ብልጽግና ፓርቲ ጽ/ቤት ሀላፊ አቶ ኢብራሂም ዩሱፍ ጎብኝተዋል። በጉብኝታቸውም በዘንድሮው የአረንጓዴ…

        Read More

          በባቡር ላይ የሚስተዋሉትን ስርቆቶች ለመከላከል ያለመ ውይይት ተካሄደ።

          ባቡር በሀገራችን የትራንስፖርት ዘርፍ ትልቅ አስተዋፆ እያበረከተ የሚገኝ ሲሆን በተለይም መንግስት ለዘርፍ ልዩ ትኩረት በመስጠት አዳዲስና እጅግ ዘመናዊ የሆኑ ባቡሮችን ወደ ሀገር ውስጥ በማስገባት ለነዋሪው ህብረተሰብ አገልግሎት እንዲሰጡ ከመደረጉም በዘለለ የባቡር ጣቢያዎችን ዘመናዊ በሆነ መልኩ በማስገንባት ለአገልግሎት ክፍት እንዲሆኑ ተደርገዋል ። ባቡር ለነዋሪው ህብረተሰብ ከፍተኛ አገልግሎት እየሰጠ ቢገኝም ነገር ግን ከቅርብ ጊዜያት ወዲህ በባቡር ላይ…

          Read More

            Duula Hojii Ashaara Magariisaa marsaa 4ffaaf qophiin hojii Haalduree haalagaarii irra jiraachuun ibsame.

            Bulchiinsa Dirree Dhawaatti Duula ashaara Magariisaa marsaa 4ffaa “ashaaraan magariisni dhaloota Keenyaaf ” mata-duree jedhuun ji’oota ganna baranaa kana geggeefamuuf qophiin hojii Haalduree haalagaarii irra jiraachuun ibsame. Kana kan ibsan Ittigaafatamaa Waajjira Paartii Badhaadhina Dirree Dhawaa Obbo Ibraahim Yuusuf Guyyaa Arraa Waxabajjii 14-2014 Magaalaa Finffinnee kutaa magaala Gulalleetti sagantaa jalqabsiisa Hojii duula ashaara Magariisaa marsaa…

            Read More

              የድሬደዋን ሁለንተናዊ ተጠቃሚነት የሚያረጋግጥ ቻርተር ሊኖር እንደሚገባ ተገለፀ

              የድሬደዋ መተዳደሪያ ቻርተር አዋጅ ቁጥር 416/1996 ለማሻሻል በተዘጋጀ ረቂቅ ላይ ውይይት ተደርጓል። ድሬዳዋ ሐምሌ 23/1996 በወጣው አዋጅ ቁጥር 416/1996 እራሷን በራሷ እንድታስተዳድር መደረጉ ይታወሳል።ይሁን እንጂ በስራ ላይ ያለው ቻርተር በወቀቱ የነበሩ ችግሮችን በአንፃራዊነት ያስወገደ ቢሆንም በቻርተሩ ውስጥ ያሉ አንዳንድ ድንጋጌዎች በአስተዳደሩ ያለውን ነባራዊ ሁኔታ የማያመላክቱ፣በአወቃቀርና በአሰራር ላይ አንዳንድ ችግሮችን ያስከተሉ በመሆናቸው ችግሮችን በማስወገድ የአሰራርና የአደረጃጀት…

              Read More

                አንዳንዶች… “ችግርና ጦርነት እያለ፤ ስንዴ አያስፈልግም” ሲሉን ነበር። ስንዴ ከምን ጊዜውም በላይ፤ በጦርነት ጊዜ እንደሚያስፈልግ እኛም አለምም ተምረናል።

                አሁንም… “ችግር ስላለ፤ ችግኝ አያስፈልግም” ይላሉ። ይህ የጠላቶቻችን ፍላጎት ነው። ችግኝ እንዳንተክል፣ እንዳናርስ፣ ልማት እንዳናስብ፣ ግድባችን ውሃ እንዳይይዝ የሚፈልጉት ጠላቶቻችን ናቸው። በግራ እጃችን #ጠላቶቻችንን እንከላከላለን፤ በቀኝ እጃችን #ልማታችንን እንቀጥላለን።

                Read More

                  ለድሬዳዋ አስተዳደር እድገትና ብልፅግና እውን መሆን የነዋሪው ህብረተሰብ አስተዋፆ ከፍተኛ መሆኑ ተገለፀ ።

                  ከዚህ ቀደም ” የፈተናዎች መብዛት ከብልፅግና ጉዟችን አያስቆመንም ” በሚል መሪ ሀሳብ በድሬዳዋ ብልፅግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ፅህፈት ቤት አዘጋጅነት የብልፅግና ፓርቲ ድህረ-ጉባኤ የህዝብ ውይይት በድሬዳዋ አስተዳደር በሚገኙ የከተማና የገጠር ቀበሌዎች ላይ መካሄዳቸው ይታወሳል ። በዚሁም ጉባኤ ላይ የከተማ ስራ አስኪያጅ ቢሮን ጨምሮ በስሩ ያሉ ተቋማት በቀጣይ መስራት ያለባቸውን ስራዎች አስመልክቶ የተለያዩ ጥያቄዎች ከህብረተሰቡ ተነስተው የነበር…

                  Read More

                    ከነዳጅ ድጎማና ዋጋ ማስተካከያ ጋር በተያያዘ ለአስተዳደሩ ከፍተኛ አመራሮችና ባለድርሻ አካላት የግንዛቤ ማስጨበጫ ስራዎች እየተሰሩ መሆኑን የንግድ፣ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት ቢሮ ገለጸ፡፡

                    በድሬዳዋ አስተዳደር አዲሱን ነዳጅ ድጎማና ዋጋ ማስተካከያ ተግባራዊ ለማድረግ የተለያዩ ስራዎች እየተሰሩ መሆኑን ተገልፃል፡፡ የሀገራችን የነዳጅ አቅርቦት ከጎሮቤት ሀገራት ጋር ሲነፃፀር ዝቅተኛ በመሆኑ ዋጋ ለማከፋፈል በተደረገው ጥረት ባለፉት አመታት መንግስት ከፍተኛ የእዳ ጫና የተመዘገበበት በመሆኑ ባለፉት ሰባት ወራት ብቻ 81.2 ቢሊዮን ብር ኪሳራ መድረሱን ተገልፃል፡፡ ችግሩን ከወዲሁ ለመቅረፍ በሚኒስትሮች ምክር ቤት የነዳጅ ሪፎርም ቀርቦ ውይይት…

                    Read More

                      Raiisulwasaare Abiy axmed ayaa sheegay inaan sinaba loo aqbali karin in dad rayid ah ay waxyeeleeyaan kooxaha sharci-darrada ah èe qaab dhismeedka aan caadiga ahayn ku howlgala. Waxa uu xusay inaan loo dulqaadanayn waxa waayadan dambe ka socda deegaanada Oromiya iyo Benishangul ee lagu beegsanayo nolosha dadka caadiga ah, islamarkaana lagu argagax galinayo shacabka. Waxa uu intaa ku daray in waxa mudnaanta lasiinayo ay tahay dib usoo celinta deganaanshaha iyo nabada goobaha ay dhibaatooyinku ka dhaceen oo ah deegaanka Oromiya iyo Benishangulgumuuz.

                      Read More