አንዳንዶች… “ችግርና ጦርነት እያለ፤ ስንዴ አያስፈልግም” ሲሉን ነበር። ስንዴ ከምን ጊዜውም በላይ፤ በጦርነት ጊዜ እንደሚያስፈልግ እኛም አለምም ተምረናል። 4 years ago4 years ago01 mins አሁንም… “ችግር ስላለ፤ ችግኝ አያስፈልግም” ይላሉ። ይህ የጠላቶቻችን ፍላጎት ነው። ችግኝ እንዳንተክል፣ እንዳናርስ፣ ልማት እንዳናስብ፣ ግድባችን ውሃ እንዳይይዝ የሚፈልጉት ጠላቶቻችን ናቸው። በግራ እጃችን #ጠላቶቻችንን እንከላከላለን፤ በቀኝ እጃችን #ልማታችንን እንቀጥላለን። Post navigation Previous: ለድሬዳዋ አስተዳደር እድገትና ብልፅግና እውን መሆን የነዋሪው ህብረተሰብ አስተዋፆ ከፍተኛ መሆኑ ተገለፀ ።Next: የድሬደዋን ሁለንተናዊ ተጠቃሚነት የሚያረጋግጥ ቻርተር ሊኖር እንደሚገባ ተገለፀ
የድሬዳዋ አስተዳደር የመንግስት ኮምኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ኃላፊ አቶ ብሩክ ወርቅነህ የትንሳኤ በዓልን ምክንያት በማድረግ ለክርስትና እምነት ተከታዮች የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ direcom1 week ago6 days ago 0
የድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ምክትል ከንቲባ አቶ ሀርቢ ቡህ የትንሳኤ በአልን አስመልከቶ ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ:: direcom1 week ago6 days ago 0
የድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ከንቲባ አቶ ከድር ጁሀር የትንሳኤ በዓልን ምክንያት በማድረግ ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ:: direcom1 week ago6 days ago 0
የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለኢየሱስ ክርስቶስ የትንሣኤ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ:: direcom1 week ago6 days ago 0