#አረንጓዴ_ዐሻራችን – ለትውልዳችን❗ 4ኛው ዙር የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር በሀገር አቀፍ ደረጃ ዛሬ በይፋ ተጀምሯል። እኛ ድሬዎች ደግሞ የተፈጥሮ አደጋ ብዙ ዋጋ አስከፍሎናልና፤ የአረንጓዴ ልማትን ጥቅም ከማንም በላይ እናውቀዋለን። ስለሆነም መላው የድሬዳዋ አስተዳደር ነዋሪዎች፤ በቀጣይ ጊዜያት በተባበረ ክንድ ችግኞችን በመትከል፤ ለአረንጓዴ ዐሻራ ግብ ስኬት ኃላፊነታችሁን ከወዲሁ ለመወጣት እንድትዘጋጁ ጥሪዬን አቀርባለሁ። ከድር ጁሃር የድሬዳዋ አሰተዳደር ከንቲባ

    Read More

      የአረንጓዴ ዐሻራ መርሀ ግብር በድሬዳዋ ለማስጀመር እየተከናወኑ የሚገኙ የዝግጅት ስራዎች ተጎብኝተዋል።

      “አረንጓዴ ዐሻራችን ለትውልዳችን” በሚል መሪ ቃል 4ኛውን ዙር የአረንጓዴ ዐሻራ መርሀ ግብር በአገር አቀፍ ደረጃ የአስተዳደራችን ከንቲባ አቶ ከድር ጁሀር በተገኙበት በመዲናችን አዲስ አበባ በይፋ የተጀመረ ሲሆን፤ የአረንጓዴ ዐሻራ መርሀ ግብሩን በድሬዳዋ አስተዳደር ለማስጀመር እየተከናወኑ ያሉ የዝግጅት ስራዎችን፤ በአስተዳደሩ ም/ቤት የመንግስት ተጠሪ የሆኑት የድሬዳዋ ብልጽግና ፓርቲ ጽ/ቤት ሀላፊ አቶ ኢብራሂም ዩሱፍ ጎብኝተዋል። በጉብኝታቸውም በዘንድሮው የአረንጓዴ…

      Read More

        በባቡር ላይ የሚስተዋሉትን ስርቆቶች ለመከላከል ያለመ ውይይት ተካሄደ።

        ባቡር በሀገራችን የትራንስፖርት ዘርፍ ትልቅ አስተዋፆ እያበረከተ የሚገኝ ሲሆን በተለይም መንግስት ለዘርፍ ልዩ ትኩረት በመስጠት አዳዲስና እጅግ ዘመናዊ የሆኑ ባቡሮችን ወደ ሀገር ውስጥ በማስገባት ለነዋሪው ህብረተሰብ አገልግሎት እንዲሰጡ ከመደረጉም በዘለለ የባቡር ጣቢያዎችን ዘመናዊ በሆነ መልኩ በማስገንባት ለአገልግሎት ክፍት እንዲሆኑ ተደርገዋል ። ባቡር ለነዋሪው ህብረተሰብ ከፍተኛ አገልግሎት እየሰጠ ቢገኝም ነገር ግን ከቅርብ ጊዜያት ወዲህ በባቡር ላይ…

        Read More

          Duula Hojii Ashaara Magariisaa marsaa 4ffaaf qophiin hojii Haalduree haalagaarii irra jiraachuun ibsame.

          Bulchiinsa Dirree Dhawaatti Duula ashaara Magariisaa marsaa 4ffaa “ashaaraan magariisni dhaloota Keenyaaf ” mata-duree jedhuun ji’oota ganna baranaa kana geggeefamuuf qophiin hojii Haalduree haalagaarii irra jiraachuun ibsame. Kana kan ibsan Ittigaafatamaa Waajjira Paartii Badhaadhina Dirree Dhawaa Obbo Ibraahim Yuusuf Guyyaa Arraa Waxabajjii 14-2014 Magaalaa Finffinnee kutaa magaala Gulalleetti sagantaa jalqabsiisa Hojii duula ashaara Magariisaa marsaa…

          Read More

            የድሬደዋን ሁለንተናዊ ተጠቃሚነት የሚያረጋግጥ ቻርተር ሊኖር እንደሚገባ ተገለፀ

            የድሬደዋ መተዳደሪያ ቻርተር አዋጅ ቁጥር 416/1996 ለማሻሻል በተዘጋጀ ረቂቅ ላይ ውይይት ተደርጓል። ድሬዳዋ ሐምሌ 23/1996 በወጣው አዋጅ ቁጥር 416/1996 እራሷን በራሷ እንድታስተዳድር መደረጉ ይታወሳል።ይሁን እንጂ በስራ ላይ ያለው ቻርተር በወቀቱ የነበሩ ችግሮችን በአንፃራዊነት ያስወገደ ቢሆንም በቻርተሩ ውስጥ ያሉ አንዳንድ ድንጋጌዎች በአስተዳደሩ ያለውን ነባራዊ ሁኔታ የማያመላክቱ፣በአወቃቀርና በአሰራር ላይ አንዳንድ ችግሮችን ያስከተሉ በመሆናቸው ችግሮችን በማስወገድ የአሰራርና የአደረጃጀት…

            Read More

              አንዳንዶች… “ችግርና ጦርነት እያለ፤ ስንዴ አያስፈልግም” ሲሉን ነበር። ስንዴ ከምን ጊዜውም በላይ፤ በጦርነት ጊዜ እንደሚያስፈልግ እኛም አለምም ተምረናል።

              አሁንም… “ችግር ስላለ፤ ችግኝ አያስፈልግም” ይላሉ። ይህ የጠላቶቻችን ፍላጎት ነው። ችግኝ እንዳንተክል፣ እንዳናርስ፣ ልማት እንዳናስብ፣ ግድባችን ውሃ እንዳይይዝ የሚፈልጉት ጠላቶቻችን ናቸው። በግራ እጃችን #ጠላቶቻችንን እንከላከላለን፤ በቀኝ እጃችን #ልማታችንን እንቀጥላለን።

              Read More