የብልጽግና ፓርቲ ማዕከላዊ ኮሚቴ ስብሰባውን አጠናቀቀ::
የብልጽግና ፓርቲ ማዕከላዊ ኮሚቴ ለሁለት ቀናት ሲያካሂድ የቆየውን ስብሰባ አጠናቀቀ። ማዕከላዊ ኮሚቴው በሀገራዊ የሰላምና ደህንነት፣ የልማትና የዴሞክራሲ ስርዓት ግንባታ ጉዳዮች ላይ በጥልቀት ከተወያየ በሗላ የተለያዩ አቅጣጫዎችን በማሳለፍ ውይይቱን ማጠናቀቁን የብልጽግና ፓርቲ መረጃ ያመላክታል።
የብልጽግና ፓርቲ ማዕከላዊ ኮሚቴ ለሁለት ቀናት ሲያካሂድ የቆየውን ስብሰባ አጠናቀቀ። ማዕከላዊ ኮሚቴው በሀገራዊ የሰላምና ደህንነት፣ የልማትና የዴሞክራሲ ስርዓት ግንባታ ጉዳዮች ላይ በጥልቀት ከተወያየ በሗላ የተለያዩ አቅጣጫዎችን በማሳለፍ ውይይቱን ማጠናቀቁን የብልጽግና ፓርቲ መረጃ ያመላክታል።
Shirkan golaha dhexe oo socday labadii maalmood ee lasoo dhaafay ayaa looga hadlay qodobo ay kamid yihiin nabada iyo amniga dalka, nidaamka dimuqraadiyada iyo horumarka. Waxaana gunaanadkiisii laga soo saaray jihooyin kala duwan.
በአስተዳደሩ የ9ኙ ከተማ ቀበሌ እና የ4ቱ ገጠር ክላስተር ዋና ስራ አስፈፃሚዎች እና ፓርቲ ጽ/ቤት ሀላፊዎች በወቅታዊ ሀገራዊ ጉዳይ በፓርቲአችን ስራ አስፈፃሚ እና ማዕከላዊ ኮሚቴ ውይይት የተወሰኑ ውሳኔዎች እና የስራ አቅጣጫዎችን መሰረት በማድረግ በዛሬው እለት ውይይት አካሂደዋል። በተካሄደው ውይይት ከሁሉ አስቀድሞ በምዕራብ ወለጋ በንፁህን ዜጎች ላይ በደረሰው ጥቃት ክፋኛ ማዘናቸውን እና ለቤተሰቦቻቸውም መፅናናትን በመመኘት እንደሀገር ከቅርብ…
” ምርጥ ዘር ” ህያው አላማ የሚለውን ለመወከል እንዲሁም ፀሀፊው ያሳለፋቸውን ህይወት በመቀመርና የህይወትን ፍልስፍና በመመርመር ውስጥ የተፃፈ መፅሀፍ ሲሆን ይህም በመምህር ሐይለሚካኤል ድረስ የተፃፈው ” ምርጥ ዘር ” የተሰኘው መፅሀፍም በዛሬው እለት በድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ ተመርቋል ። በዚሁም የመፅሀፍ ምረቃ ስነ-ስርአት ላይ በመገኘት ንግግር ያደረጉት የድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት የሆኑት ዶክተር ኡባህ አደም በተለይም አንድን መፅሀፍ…
የንቅናቄ መድረክ የመርሃግብሩ አካል የሆነው የመስክ ጉብኝት በአስተዳደሩ የደረቅ ወደብ፣ የአስተዳደሩ ፖሊስ ኮሚሽን እና የምስራቅ ምድብ አየር ሃይል ተጎብኝተዋል።
Mariin kun sadarkaa biyyoleessaatti magaalota 20 irratti kan gaggeeyfame yoo ta’u akka bulchiinsa Dirre dhawaatti galma Itiyo xaaliyaanitti dargaggooni baayyeen fi qaamni hoggansaa ol’aanoon bakka argamanitti haala ho’aa taheen mariin gaggeyfameeti jira Marii dargaggoota kana irratti arkamuudhaan haasawa baniinsaa kan taasisan waajjira badhaadhina bulchiinsa Dirre dhawaatti hogganaa damee ijaarsaa kan tahan obbo Dareje steggaye dargaggoonni…
Waxa uu xusay in dhibaatooyinka ku salaysan fashilka dhaxaltooyada ahi ayna ka guulaysan karin halganka loogu jiro dib usoo noolaynta rajada.
በድሬዳዋ አስተዳደርና በፌደራል ትብብር በተፈጠሩ ምቹ ሁኔታዎች የከተማዋን የኢንዱስትሪ ማዕከልነትና በቀዳሚነት የሚያረጋግጡ ኢንዱስትሪዎች እየተስፋፉ ሲሆን በማኑፋክቸሪንግ ኢንዱስትሪዎች መስፋፋት ከተፈጠሩ ምቹ ሁኔታዎች መካከልም በከተማዋ የተገነቡት የኢንዱስትሪ መንደርና የኢንዱስትሪ ፓርክ ናቸው ፡፡ እነዚህም በመቶዎች የሚቆጠሩ አነስተኛ መካከለኛና ከፍተኛ ኢንዱስትሪዎች የድሬዳዋን የኢንዱስትሪ ማዕከልነት የሚያረጋግጡ ብቻ ሣይሆኑ አልሚዎችና ነዋሪዎቿ ብሩህ ተስፋ የሚያሰንቁ ብሎም ለሀገራችን የኢኮኖሚ ዕድገትም የላቀ አስተዋፆ የሚያበረክቱም…
የውይይት መድረኩ በዋናነት ወጣቱ በሀገራዊ ጉዳይ የጋራ ግንዛቤ በመያዝ ሰላምና ልማትን ለማጠናከር ያለመ መሆኑ ነው የተነገረው ። የውይይት መድረኩን በይፋ ያስጀመሩት የድሬዳዋ ብልጽግና ፓርቲ ፅ/ቤት የአደረጃጀት ዘርፍ ኃላፊ አቶ ደረጄ ጸጋዬ እንደገለጹት በሀገር ግንባታም ሆነ በማህበረሰብ ለውጥ ንቅናቄ ላይ ወጣቶች የማይተካ ሚና እንዳላቸው እና የለውጡ እውን መሆን ድርሻቸው ከፍተኛ መሆኑን ተናግረዋል፡፡ የለውጡ ቱርፋት የሆኑትን የልማት፣…
የብልጽግና ፓርቲ ማዕከላዊ ኮሚቴ ስብሰባውን በአዲስ አበባ በማካሄድ ላይ ይገኛል። የፓርቲው ማእከላዊ ኮሚቴ አባላት በምእራብ ወለጋና በጋምቤላ በሰላማዊ ዜጎች ላይ የደረሰውን ጥቃት አውግዘው በቀጣይ የጥቃቱን ተጎጂዎች ከመደገፍ ጎን ለጎን ህግ የማስከበር ስራው ተጠናክሮ የሚቀጥል መሆኑን ገልጸዋል። የማዕከላዊ ኮሚቴው አባልና የመስኖና ቆላማ ሚኒስትሯ ኢንጂነር አይሻ መሐመድ÷ ሸኔና ሌሎች አሸባሪ ኃይሎች ሀገርን ለማፍረስ ብዙ ጊዜ ሞክረው ሳይሳካላቸው…