‘የኛ ዘመን ወጣት ሚና” በሚል መሪ ሀሳብ ለተጽዕኖ ፈጣሪ ወጣቶች የተዘጋጀ ሀገር አቀፍ የንቅናቄ መድረክ በድሬዳዋ የልማትና የአገልግሎት ሰጪ ተቋማት የመስክ ጉብኝት ተካሄደ።

    የንቅናቄ መድረክ የመርሃግብሩ አካል የሆነው የመስክ ጉብኝት በአስተዳደሩ የደረቅ ወደብ፣ የአስተዳደሩ ፖሊስ ኮሚሽን እና የምስራቅ ምድብ አየር ሃይል ተጎብኝተዋል።