ሀገራዊ ጥሪ ተከትሎ ወደ ከተማችን ድሬዳዋ የመጡ ዳያስፖራ ማህበረሰብ በድሬዳዋ ኢንዱስትሪ ፓርክ በመገኘት ጉብኝት አደረጉ።

    ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያ ወደ ሀገር ቤት እንዲገቡ በተደረገው ጥሪ መሰረት የድሬዳዋ ዳያስፖራ ማህበረሰብ አስተዳደሩ ባዘጋጀው ፕሮግራም ላይ በመሳተፍ ላይ ይገኛሉ። በፕሮግራሙ መሰረት በድሬዳዋ ኢንዱስትሪ ፓርክ ወደ ውጭ መላክ የጀመሩ ፋብሪካዎችን የስራ እንቅስቃሴ የጎበኙ ሲሆን ለዳያስፓራ ማህበረሰብ በሚፈልጉበት ዘርፍ እንዲሰማሩና የአገልግሎቱ ተጠቃሚ እንዲሆኑ የፓርኩ ስራ አስኪያጅ አቶ ካሚል ኢብራሂም ጥሪ አቅርበዋል።

    Read More

      Content ¿cuáles Son Las Opiniones 1xbet Argentina? Bono Suprabets Retiro Antes De Que Finalice Su Juego Bet Argentina Y Reseñas Sobre Este Corredor De Apuestas Wager Perú: La Oferta De Apuestas Deportivas Las Mejores Casas De Apuestas Fuera De La Dgoj: Mercados E Cuotas 🏆 Android Paginas De Apuestas Deportivas Gratis Bono En Acumuladores De…

      Read More

        ከፍተኛ የመንግስት ባለስልጣናት ፣ የሃይማኖት አባቶች እንዲሁም የመከላከያ ሰራዊት አባላት የጥምቀት በዓል የሚከበርበትን ስፍራ የፅዳትና የማስዋብ ስራ አከናውነዋል።

        የድሬደዋ ሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ ሰብሳቢና በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን የድሬዳዋ አገረ ስብከት የካህናት አስተዳደር ሃላፊ ሊቀ ብርሃናት ቀለመወርቅ ቢምረው ተግባሩ ወንድማማቻዊ አንድንትን በማጎልበት አብሮነትን በማጉላት የሃይማኖት መቻቻልን የሚያጠናክር ነው ብለዋል። ምእመኑ ከፀጥታ አካላት ጋር በመሆን በአሉን በፍፁም ሰላማዊ መንገድ እንዲከበር ማድረግ ይገባዋል ሲሉ ሊቀብርሃናት ቀለመወርቅ ቢምረው መልእክት አስተላልፈዋል። በሌላ በኩል የድሬደዋ አስተዳደር ከንቲባ አቶ…

        Read More

          የጥምቀት በአል በሰላም ይከበር ዘንድ አስፈላጊውን ሁሉ የቅድመ-ዝግጅት ስራዎች መሰራታቸው ተገለፀ ።

          በክርስትና እምነት ተከታዮች ዘንድ በታላቅ ድምቀት የሚከበረው የጥምቀት በአል ከነገ ጀምሮ ባሉት ቀጣይ ቀናት በድሬዳዋ አስተዳደር በታላቅ ድምቀት የሚከበር ሲሆን ከዚሁ በአል ጋር ተያይዞ የድሬዳዋ አስተዳደር የመንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ሀላፊ የሆኑት አቶ እስቂያስ ታፈሰ ጋዜጣዊ መግለጫ ሰተዋል ። በአለም ቅርስነት የተመዘገበው የጥምቀት በአል ሲከበር የወንድማማችነትና የአብሮነት እሴቶቻችን ባጎላና ለአለም ህዝብ የጀመርነውን ኢትዮጲያዊ አንድነት ጎልቶ…

          Read More

            Performance appraisal held in Dire Dawa Administration The Dire Dawa Administration Council Urban Construction and Municipal Affairs Standing Committee has reviewed the performance of various institutions in the Administration.

            The Dire Dawa Administration Council has reviewed the Urban Construction and Municipal Affairs Standing Committee Land Development and Management Bureau, Water and Sewerage Authority. The Standing Committee on Land Development and Management Bureau reviewed the Bureau’s activities over the past 3 months and 60 days and said the Bureau’s performance is encouraging. Next, the Bureau…

            Read More

              የድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት የከተማ ኮንስትራክሽን እና ማዘጋጃ ቤታዊ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ በአስተዳደሩ የተለያዩ ተቋማት የስራ አፈፃፀምን ምልከታ አድርጓል፡፡

              የድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት የከተማ ኮንስትራክሽን እና ማዘጋጃ ቤታዊ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የመሬት ልማት እና ማኔጅመንት ቢሮ፣ የውሃና ፍሳሽ ባለስልጣን መስሪያ ቤት ገምግሟል፡፡ ቋሚ ኮሚቴ የመሬት ልማት እና ማኔጅመንት ቢሮ ቆይታው የቢሮው የ3 ወርና የ60 ቀናት ያከናወናቸው ተግባራት የገመገመ ሲሆን ቢሮው ያለው አፈፃፀም አበረታች መሆኑን በመግለፅ ፡፡በቀጣይ ተቋሙ ካርታ ያላገኙ ዜጎችን በሚመለከት ከቀበሌዎች ጋር አብሮ…

              Read More

                #ጥንቃቄ ከድሬዳዋ አስተዳደር ገቢዎች ባለስልጣን ለግብር ከፋዮቻችን በሙሉ የተሰጠ ማሳሰቢያ፦

                ከቅርብ ጊዜ ወዲህ አንዳንድ ማንነታቸው ለጊዜው ያልታወቁ ግለሰቦች በተለያየ የሞባይል ስልክ መስመሮች በመደወል ጥቂት የማይባሉ ግብር ከፋዩቻችን ስልክና የንግድ ድርጅቱን መረጃዎች በማጥናት ከባለስልጣኑ ቢሮ ስልክ የተደወለ በማስመሰል ወደ ግብር ከፋያችን በተደጋጋሚ እየደወሉ ድርጅታቸው ያለ ደረሰኝ ሽያጭ ሲያከናውን የያዙት መሆኑን እና በሌላ ህገ-ወጥ ተግባር ውስጥ እንደተገኘ መረጃ ያላቸው መሆኑን በመግለፅ ጉዳዩ በህግ የሚያስጠይቅ እና የሚያሳስር ስለሆነ…

                Read More