2022
Casinos In the United kingdom https://danger-high-voltage-slot.com/ That have Electronic Roulette
Articles Cluedo Cash Secret Just what are 100 % free Spins? A no cost spin added bonus is among the devices that want no deposit. For this reason, to produce a competitive virtue while increasing market share, a casino should consider they.
Facts Excavation a car auto towing Moving Analytics
Focuses on a new mass media investigation method along with the study of information playing software programs. Press investigation aids a car auto towing numerous trace the clientele and start can be useful for industrial making decisions. Sheets styles for example issue classification, analysis kind, sample, state of mind measurements, seek variety, details collection, and…
በድሬዳዋ የጥምቀት እና ከተራ በዓል በደማቅ ሁኔታ ፍፁም ሰላማዊ ሆኖ መከበሩን ፖሊስ ገለፀ::
የድሬደዋ ፖሊስ እንዳስታወቀው በሀይማኖታዊ ስርአቱ መሰረት ሁሉም ታቦታት በዝምሬና ምስጋና በሰላም ወደ የደብራቸው በሰላም መግባታቸውን ገልፆ ለበዓሉ ፍፁም ሰላማዊነት ምስጋናውን አቅርቧል:: ከጥምቀትና ከተራ በአል አከባበር ጋር ተያይዞ ለበአሉ ፍፁም ሰላማዊነት አስቀድሞ የበአል የፀጥታ እቅድ በማውጣት ወደ ስራ መግባቱን የገለፀው ፖሊስ በጥምቀት ሆነ ከተራ በአል ምንም አይነት የፀጥታ ችግርም ሆነ የወንጀል ተግባራት ሳይፈፀሙ እንዲሁም የትራፊክ አደጋ…
ለረጅም አመታት ኑሯቸውን በውጭ አገር ያደረጉ፤ ትውልደ ኢትዮጵያዊያን ወንድምና እህቶች፤ ከናፈቁት የእናታቸው ማዕድ ለመቋደስ፤ የዘመናት እንባዋንም ለማበስ ወደ ትውልድ ከተማቸው ድሬዳዋ መግባት ቀጥለዋል።
የእናታቸውን ጥሪ ተቀብለው ወደ ሀገር ቤት የገቡትና በድሬዳዋ ተወላጅ የሆኑት ወገን ወሰን፣ አደላሽ ክፍሌ፣ እና ስንታየሁ አርጋው፤ ዛሬ ድሬዳዋ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ ሲደርሱ አቀባበል ተደርጎላቸዋል። በከንቲባው ጽ/ቤት የዳያስፖራ ጉዳዮች ማስተባበሪያ ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር የሆኑት አቶ አቤል አሸብር እንግዶቹን በተቀበሉበት ስነ-ስርዓት ላይ፤ በድሬዳዋ የተለያዩ ቀበሌዎች የሚገኙ ታዳጊ እግር ኳስ ቡድኖች ተጫዋችና አሰልጣኞቻቸው ተገኝተው፤ የእንኳን ደህና መጣችሁ…
መላው በድሬዳዋ አስተዳደር የምትገኙ፤ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ኃይማኖት ተከታዮች በሙሉ፤ እንኳን ለ2014 ዓ.ም የጥምቀት በዓል በሰላም አደረሳችሁ። የፍቅር፣ የአንድነትና፣ የመረዳዳት በዓል ይሁንላችሁ።
በተባበሩት መንግስታት ድርጅት የትምህርት፣ የሳይንስና የባህል ተቋም፤ በሰው ልጅ ወካይ የማይዳሰስ ቅርስነት የተመዘገበውና ከሀገር መልካም ገፅታ ግንባታና፣ ከቱሪዝም እድገት አንፃር ጉልህ ሚና የሚጫወተው ኃይማኖታዊው የጥምቀት በዓል፤ በአገራችን ኢትዮጵያ ሉአላዊነት ላይ የተቃጣውን ጦርነት በህብረት መክተን፤ የልዩነት በሮችን በመዝጋት ለቀጣይ አገራዊ አንድነታችን ዝግጁ በሆንበት ወቅት የሚከበር ልዩ በዓል ነው። በአስተዳደራችን የምትገኙ የእምነቱ ተከታይ የሆናችሁ የበዓሉ ተሳታፊ ወገኖቼ…
የመድኒያለም ታቦት በሰንበት ተማሪዎች በመዘምራን እና በምእመናን ዝማሬና ምስጋና ታጅቦ ከቅጥር ግቢው እየወጣ ነው። ቀፊራ ላይ አቡነ ከተክለሃይማኖት ታቦት ጋር በመገናኝት ወደ ጥምቀተ ባህር እያመሩ ነው።
በአሉ እጅግ ሞቅ ደመቅ ባለ መልኩ እተከናወነ ሲሆን ቀፊራ ላይ የሙስሊሙ ማህበረሰብ ለክርስቲያን ወንድሞቻቸው ውሃና ጣፋጭ ምግቦችን በማዘጋጀት በአሉን አብረው እያከበሩ ነው


