በድሬዳዋ የጥምቀት ከተራ በዓል ከሁሉም አብያተ ክርስቲያናት ታቦታቱ ወተው በሀይማኖታዊ ስርአቱ መሰረት በዝማሬና ምስጋና በድምቀት ወደ ማደሪያቸው ጥምቀተ ባህሩ ፍፅም ሰላማዊ አከባበር ገብተዋል ::