የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የንግድና ቱሪዝም ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ አባላት የድሬዳዋ ኢንዱስትሪ ፓርክን ጎበኙ ።
የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የንግድና ቱሪዝም ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ አባላት በዛሬው እለት በድሬዳዋ ኢንዱስትሪ ፓርክ ጉብኝት ያካሄዱ ሲሆን የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ከተሰጠው ህገ-መንግስታዊ ኃላፊነት አንዱ የአስፈፃሚ ተቋማት የክትትልና ቁጥጥር ስራዎችን መስራት ሲሆን ከዚህ ጋር ተያይዞም የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በፓርኩ ውስጥ ውይይትና የመስክ ጉብኝት አካሂደዋል ። በተለይም የድሬዳዋ ኢንዱስትሪ ፓርክ በአቅሙ ልክ ስራዎችን እየሰራ…


