ከሀይማኖታዊ ይዘት ባሻገር በአለም በማይዳሱ ቅርስነት በዩኔስኮ የተመዘገበው የመተሳሰብ የአብሮነት የአንድነት የፍቅር መገለጫ የሆነው የጥምቀት በዓል በዚህ በጥምቀተ ባህር በወንጌላዊው ቅዱስ ፊሊፖስ አብያተክርስቲያን በርካታ ምእመን በተገኝበት በታላቅ ድምቀት እየተከበረ ይገኛል።