የመድኒያለም ታቦት በሰንበት ተማሪዎች በመዘምራን እና በምእመናን ዝማሬና ምስጋና ታጅቦ ከቅጥር ግቢው እየወጣ ነው። ቀፊራ ላይ አቡነ ከተክለሃይማኖት ታቦት ጋር በመገናኝት ወደ ጥምቀተ ባህር እያመሩ ነው።

    በአሉ እጅግ ሞቅ ደመቅ ባለ መልኩ እተከናወነ ሲሆን ቀፊራ ላይ የሙስሊሙ ማህበረሰብ ለክርስቲያን ወንድሞቻቸው ውሃና ጣፋጭ ምግቦችን በማዘጋጀት በአሉን አብረው እያከበሩ ነው