የመድኒያለም ታቦት በሰንበት ተማሪዎች በመዘምራን እና በምእመናን ዝማሬና ምስጋና ታጅቦ ከቅጥር ግቢው እየወጣ ነው። ቀፊራ ላይ አቡነ ከተክለሃይማኖት ታቦት ጋር በመገናኝት ወደ ጥምቀተ ባህር እያመሩ ነው። 4 years ago4 years ago01 mins በአሉ እጅግ ሞቅ ደመቅ ባለ መልኩ እተከናወነ ሲሆን ቀፊራ ላይ የሙስሊሙ ማህበረሰብ ለክርስቲያን ወንድሞቻቸው ውሃና ጣፋጭ ምግቦችን በማዘጋጀት በአሉን አብረው እያከበሩ ነው Post navigation Previous: የተክለሃይማኖት ታቦት ከመንበሩ ተንቀሳቀሷል በሰንበት ተማሪዎች በመዘምራን እና በምእመናን ዝማሬና ምስጋና ታጅቦ ወደ ጥምቀተ ባህር እያመራ ነው።Next: የድሬዳዋ አስተዳደር ከዚህ ቀደም የምትታወቅበት የተለያዩ እምነት ተከታዮች በአላትን በጋራና በአንድነት የማክበር ባህል በጥምቀት በአል ላምይ በለገሀሬ ቀበሌ የቅዱስ ጊዮርጊስና የቅዱስ ኡራኤል ታቦት በሚያልፍበት ወቅት የእስልምና እምነት ተከታዮች ለክርስትና እምነት ተከታዮች የታሸጉ ውሀዎችን ከማቀበል ባለፈ የማስተባበር ስራዎችንም በመስራት ላይ ይገኛሉ ።
የድሬዳዋ አስተዳደር የመንግስት ኮምኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ኃላፊ አቶ ብሩክ ወርቅነህ የትንሳኤ በዓልን ምክንያት በማድረግ ለክርስትና እምነት ተከታዮች የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ direcom1 week ago7 days ago 0
የድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ምክትል ከንቲባ አቶ ሀርቢ ቡህ የትንሳኤ በአልን አስመልከቶ ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ:: direcom1 week ago7 days ago 0
የድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ከንቲባ አቶ ከድር ጁሀር የትንሳኤ በዓልን ምክንያት በማድረግ ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ:: direcom1 week ago7 days ago 0
የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለኢየሱስ ክርስቶስ የትንሣኤ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ:: direcom1 week ago7 days ago 0