2022
የዲያስፖራው ተሳትፎ ለኢትዮጵያ አሸናፊነት…የብስክሌት ውድድር በድሬዳዋ
የድሬደዋ ብስክሌት ውድድር የፊታችን እሁድ ጥር 1/2014 በከዚራ ጥላው ስር በድምቀት ይካሄዳል፡፡ #በውድድሩ ለመሳተፍ የምትፈልጉ የጤና ብስክሌት ተወዳዳሪዎች የB ቡድን ተወዳዳሪዎች እንዲሁም የዋናው ኮርስ ተጨዋቾች በመሳተፍ ያደምቁታል፡፡ እሁድ በከዚራ ዙሪያ ጠዋት 1፡30 አዝናኝ ውድድር ላይ ይሳተፉ! ድሬደዋ ወጣቶችና ስፖርት ኮምሽን ከተባባሪ አካላት ጋር የተዘጋጀ ሲሆን ማንኛውም ነዋሪ በተለያዩ ምድብ በተዘጋጀው የብስክሌት ጨዋታ እንዲሳተፉ ተጋብዛችኋል ፡፡
የድሬዳዋ አስተዳደር ብልጽግና ፓርቲ ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ኢብራሂም ዩሱፍ ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች በሙሉ እንኳን ለ2014 ዓ.ም የገና በዓል በሰላም አደረሳችሁ በማለት መልዕክታቸውን አስተላልፈዋል።
የብልጽግና ፓርቲ ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ኢብራሂም ዩሱፍ በዓሉ የሰላም፣የደስታ እንዲሆንላችሁ ሲሉ መልካም ምኞታቸውን የተመኙ ሲሆን! አገራችን ኢትዮጵያ በህብረብሄራዊ አንድነቷ ለአፍታም ቢሆን የማይደራደሩ ልጆች እንዳላት ለዓለም ያሳየችበት ታላቅ ጊዜ ላይ ነን፡፡ ከሀገራቸው በፊት እራሳቸውን የሚያስቀድሙ ጀግኖች ልጆች እናት ነች፡፡ ይህን የዘንድሮ የገና በዓል ስናከብርም በታላቅ መሰረትነት ላይ የተገነባውን አንድነታችንን በማጠናከርና ለጀግናው መከላከያ ሰራዊት የምናደርገውን ድጋፍ አጠናክረን…
የእየሱስ ክርስቶስ ልደት(የገና)በዓል ያለ ምንም የፀጥታ ችግር እንዲከበር ለማስቻል ፖሊስ ዝግጅቱን አጠናቆ ወደ ስራ መግባቱን ገለፀ ፡፡
በዓሉን በማስመልከት የድሬዳዋ ፖሊስ የህ/ግንኙነት ዋና ክፍል ሀላፊ ም/ኢ/ር ባንታለም ግርማ ለተለያዩ የሚድያ አካላት መግለጫ ሰተዋል። ሃላፊው በመግለጫቸው በክርስትና እምነት ተከታዮች ዘንድ ከሚከበሩ ታላላቅ በአላት መካከል እንደ የእየሱስ ከርስቶስ ልደት (የገና) በአል እንደመሆኑ ለበአሉ ፍፁም ሰላማዊነት የድሬዳዋ ፖሊስ ዝግጅቱን አጠናቆ ወደ ስራ መግባቱን ነው የገለፁት ፡፡ ም/ኢ/ር ባንታለም ግርማ እንዳስታወቁት በእዚሁ በዓል ምንም አይነት የወንጀል…
100 % free gonzos quest rtp Ports Zero Download
Blogs Obtain Against No Obtain Should i Winnings A real income To experience Totally free Harbors? Huuuge Gambling establishment Free Gold coins Chips User Statistics Slots Review Policy Within our catalog, there is certainly totally free slots WMS, which happen to be available online and don’t need to become installed. All the 100 % free…
የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ የተከበሩ ከድር ጆሀር ለክርስትና እምነት ተከታዮች ለገና በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል።
በክርስትና እምነት ተከታዮች ዘንድ ከሚከበሩ ታላላቅ በዓላት አንዱና ዋነኛው የገና በዓል ነ ው! የዘንድሮ የገና በዓል አገራችን ኢትዮጵያ ምንም እንኳን የእናት ጡት ነካሾች ቢፈታተኗትም ድልን እየተቀዳጀችበት ባለበት ወቅት መከበሩ በዓሉን ለየት የሚያደርገው ነው፡፡ ይህ ብቻ አይደለም፡፡ ክቡር ጠሚኒስትራችን ዶ/ር አብይ አህመድ ለዲያስፖራው ባቀረቡት ጥሪ መሠረት በርካታ ዲያስፖራዎች ከአገሬ የሚበልጥ የለም ብለው በአገራቸው የተገኙበት ጊዜ መሆኑ…
ሁል ጊዜ የማስባትን ሀገሬን በማየቴ ደስ ብሎኛል” ጋዜጠኛ ሄርሜላ አረጋዊ
ታኅሣሥ 27/2014 (ዋልታ) የመንግሥትን የ1 ሚሊዮን ዲያስፖራዎች ጥሪ ተቀብላ ኢትዮጵያ የገባችው ጋዜጠኛ ሄርሜላ አረጋዊ “ሁል ጊዜ የማስባትን ሀገሬን በማየቴ ደስ ብሎኛል” አለች፡፡ ስለተሰጠኝ ፍቅርና ስላደረጋችሁልኝ አቀባበል አመሠግናለሁ ያለችው ጋዜጠኛ ሄርሜላ “ለዚች ሀገር ብሩህ ተስፋ ነው የሚታየኝ፤ ሁሉም ሰው ያደረገው የ#nomore (በቃ) እንቅስቃሴ የሚበረታታ ነው” ብላለች፡፡ ጋዜጠኛዋ ከደቂቃዎች በፊት አዲስ አበባ ቦሌ ዓለም ዐቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ…
#Dirreen_Dhawaa joolee isii hawwiin eegu jirti. Diyaaspooraan biyya alaa jiraatan harmeen biyti isaanii yeroo naaf kootaa jatteen siif jirra jechuun, joolee gaafa rakoo tahuu isaanii mirkaneeysuuf gara mana isaanii dhufuu eegalanii jiran. Obboleeyan kiya kan dhiiraa fi dhalaatiis baga nagayaan dhuftan. Haati teenya Dirreen Dhawaa akkumma dandeeytii isiiti joolee isii qeebaluuf qophooyte jirti. Kootaa jaalala harmee teeysanii dhamdhamaa, Imimaan yaadootiis irraa haqaa.
Read More
#ድሬዳዋ ልጆቿን በናፍቆት እየጠበቀች ነው።
የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ የተከበሩ ከድር ጆሀር በውጭ ሀገራት የሚገኙ ኢትዮጵያዊያን ዳያስፖራዎች፤ እናት ሀገራችን ሰው በፈለገችበት ጊዜ አለንልሽ ብለው፤ የቁርጥ ቀን ልጆች መሆናቸውን በማስመስከር ወደ ቤታቸው መግባት ጀምረዋል። ወንድም-እህቶቼ እንኳን በደህና መጣችሁ። ውቧ እናታችን ድሬዳዋ፤ እንደአቅሟ ለልጆቿ አቀባበል ማጀቷን አሟልታለች። ኑ፤ የናፈቃችሁን የእናታችሁን የፍቅር ማዕድ ተቋደሱ፤ የዘመናት የናፍቆት እንባዋንም አብሱ ሲሉ መልዕክታቸውን አስተላልፈዋል።
A Thanks giving and Recognition program held
The 16th Ethiopian Nations, Nationalities and Peoples’ Day had been celebrated in Dire Dawa under the theme “Brotherhood for National Unity” A Thanks Giving and recognition program was held in the Administration at Ras Hotel to recognize the tremendous contributions made by Individuals and Organizations for the successful celebration of the 16th Ethiopian Nations, Nationalities…


