ኮሚሽነር ዓለሙ መግራ የላቀ ስትራተጂ አመራር በመስጠት የክብር ሜዳይ ተሸለሙ ::

    በመስዋእትነታችን የሀገራችን አንድነትና የህዝባችን ሰላም ይረጋገጣል በሚል መሪ ቃል የፖሊስ የምስጋናና እውቅና ፕሮግራም የሀገሪቱ ጠ/ሚንስትር ዶ/ር አብይ አህመድ በተገኙበት በድምቀት ተካሂዷል ። በዚህ ደማቅ ክብረ በአል ላይ ከፍተኛ ጀብድ የፈፀሙ የፖሊስ አመራር እና አባላት የክብር ሜዳይ ሽልማት የተሸለሙ ሲሆን የድሬዳዋ ፖሊስ ጠቅላይ መምርያ አዘዥ ኮሚሽነር ዓለሙ መግራ የላቀ ስትራተጂ አመራር በመስጠት የክብር ሜዳይ እንዲሁም ም/ኮ…

    Read More

      የድሬደዋ ደወሌ ምድር ባቡር ያለዉን እምቅ ሀብት በመጠቀም ለከተማዋ ብሎም ለምስራቅ ኢትዮጲያ ኩራት የሆነ ተቋም ለማድረግ እየተሠራ መሆኑ ተገለፀ።

      በአስተዳደሩ ምክትል ከንቲባ አቶ ሀርቢ ቡህ የተመራ ከተለያዩ ተቋማት የተወጣጡ አመራሮች የድሬደዋ ደወሌ ምድር ባቡርን ጎብኝተዋል።በቅርቡ የሚኒስትሮች ም/ቤት መጋቢት 24 ቀን 2014 ባሣለፈዉ ዉሣኔ የድሬደዋ አስተዳደር ከድሬደዋ እስከ ደወሌ ድረስ ያለዉን የምድር ባቡር ንብረት በባለቤትነት እንዲያስተዳድር መወሠኑ የሚታወስ ነዉ።በጉብኝቱ ላይ የአስተዳደሩ የገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት ቢሮ ሀላፊን ጨምሮ የንብረት ርክክብ ኮሚቴ አባላትና የተለያዩ አመራሮች ተገኝተዋል። ዘገባው…

      Read More

        የአለም የአካባቢ ቀን “አንድ ምድር ብቻ” በሚል መሪ ቃል በድሬደዋ ዩኒቨርሲቲ በፓናል ውይይት ተከበረ፡፡

        ዘንድሮ በአለም አቀፍ ደረጃ ለ49ኛ ጊዜ በሀገራችን ደግሞ ለ29 ጊዜ የተከበረውን የዓለም የአካባቢ ቀንን ምክንያት በማድረግ የድሬደዋ ዩኒቨርሲቲና የድሬደዋ አስተዳደር አካባቢ ፣ደን እና አየር ንብረት ለውጥ ባለስልጣን በመተባበር የፓናል ውይይት አካሂደዋል፡፡ በዚሁ የፓናል ውይይት ላይ በዩኒቨርሲቲው የማህበራዊ ሳይንስና ስነ-ሰብ ኮሌጅ ዲን የሆኑት ዶ/ር አለማየሁ ዘውዴ ባደረጉት የእንኳን ደህና መጣቹህ ንግግራቸው ከጊዜ ወደ ጊዜ በከፍተኛ መጠን…

        Read More

          ለመንግስት ሠራተኞች የፓርቲ አባላት ሲሰጥ የቆየዉ ” አዲስ ፖለቲካዊ እይታ፣ አዲሰ አገራዊ እምርታ” ስልጠና ተጠናቀቀ ።

          ላለፉት አራት ቀናት በድሬዳዋ አጠቃላይ ሁለተኛ ደረጃ እና መሰናዶ ትምህርት ቤት እንዲሁም በሳቢያን 2ኛ ደረጃ ት/ቤት ሲሰጥ የቆየዉ የብልጽግና ፓርቲ አባላት የሆኑ የመንግስት ሰራተኞች አቅም ግንባታ ስልጠና ዛሬ ተጠናቋል ፡፡ “አዲስ ፖለቲካዊ እይታ፤ አዲስ ሀገራዊ እምርታ” በሚል መሪ ቃል ለተከታታይ 4 ቀናት የብልጽግና ፓርቲ አባላት የሆኑ የመንግስት ሰራተኞች አቅም ግንባት ስልጠና ከሀሙስ ቀን ግንቦት 25…

          Read More

            በህገ-ወጥ የሲሚንቶ ንግድ ላይ እየተደረገ ያለው የክትትልና ቁጥጥር ስራ ተጠናክሮ መቀጠሉ ተገለፀ ።

            ከቅርብ ጊዜያት ወዲህ በድሬዳዋ አስተዳደር እየተስተዋለ ያለውን ከፍተኛ የሆነ የሲሚንቶ ዋጋ ጭማሪ ብሎም የአቅርቦት ችግር ለመፍታት ይቻል ዘንድ ከሲሚንቶ ፋብሪካዎች ጋር በቅርበት በመሆን በመስራት ላይ የሚገኝ ሲሆን ነገር ግን አንድ አንድ ቸርቻሪዎች በአጭር ለመበልፀግ በማበለም በህገ-ወጥ የሲሚንቶ ንግድ ላይ በመሰማራት የሲሚንቶ ውድነትና አቅርቦት እጥረት ችግር እንዲከሰት እያደረጉት ይገኛሉ ። የአስተዳደሩ የንግድ ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት ቢሮም ባደረገው…

            Read More

              በድሬዳዋ አስተዳደር እየተገነቡ ያሉ ፕሮጀክቶች በተያዘላቸው ጊዜ ሊጠናቀቁ እንደሚገባ ተገለፀ ።

              በ 2014 በጀት አመት በድሬዳዋ አስተዳደር ማለቅ የነበረባቸው የመንግስት ፕሮጀክቶች አፈፃፀማቸው ላይ መዘግየቶች እየተስተዋሉ ሲሆን እነዚህም ፕሮጀክቶች ያልተጠናቀቁበትን ምክንያት በመለየት የሚጠናቀቁበት ሁኔታ ላይ የመፍትሄ አቅጣጫ ለማስቀመጥ ይቻል ዘንድ ከኮንትራክተሮች ፣ ከግንባታ ባለቤቶች እንዲሁም ከግብአት አቅራቢዎች ጋር በዛሬው እለት ውይይት ተካሂዷል። በውይይቱ ላይም ኮንትራክተሮች በስራቸው ላይ አሉ ያሉትን ችግሮች ያነሱ ሲሆን በተለይም የዲዛይን ችግር ፣ የሲሚንቶ…

              Read More

                የሲቪክ ማህበራት ነዋሪውን ህብረተሰብ ተጠቃሚ የሚያደርጉ ስራዎችን መስራት እንደሚገባቸው ተገለፀ ።

                በድሬዳዋ አስተዳደር የሚገኙ ሲቪክ ማህበራት የ 90 ቀናት እቅድ አፈፃፀም ላይ ከነዋሪው ህብረተሰብ ጋር ውይይት አድርገዋል ። በድሬዳዋ አስተዳደር የሚገኙና መንግስታዊ ያልሆኑ የሲቪክ ማህበራት በከተማው ላይ በተለያዩ የማህበራዊ እንዲሁም የኢኮኖሚያዊ እንቅስቃሴዎች ላይ ተሳታፊ ሆነው በመንቀሳቀስ ላይ የሚገኙ ሲሆን እነዚህም ሲቪክ ማህበራት በተለይም በማህበራዊም ሆነ በኢኮኖሚ ጉዳዮች ላይ እየሰሩት ያሉትን ስራዎች ብሎም መንግስት ባስቀመጠው የ 90…

                Read More

                  ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊት 69ኛ የኢትዮጵያ ወታደራዊ አካዳሚ የምረቃ ስነ ስርዓት ላይ ተገኝተዋል።

                  በስነ ስርዓቱም፣ ከበርካታ ዘርፎች ተውጣጥተው የጥቁር አንበሳ ኮርስ የተከታተሉት ምሩቃን የምክትል መቶ አለቅነት ማዕረግ ተሰጥቷቸዋል። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ምሩቃኑ ነገ በሚደርሱበት የኃላፊነት ልክ፣ ሀገርን ለመምራት እንዲቻላቸው ዘወትር እንዲተጉ አሳስበዋል። በምርቃ ስነ ስርዓቱ ላይ ክቡር ከንቲባ ከድር ጁሀርን ጨምሮ የክልል ርዕሳነ መሰተዳድሮችና ከፍተኛ የመንግስት ስራ ሃላፊዎች ተሳትፈዋል ።

                  Read More

                    የአካባቢያችንን ሰላምና ፀጥታ በመጠበቅ የተጀመረውን ለውጥ አጠናክረን እናስቀጥላለን- የድሬዳዋ የሴቶች ሊግ አመራሮችና አባላት

                    ግንቦት 21 ቀን 2014 የአገሪቱን የብልፅግና ጉዞ ለማሳካት ዘላቂ ሰላምን የሚያረጋግጡ ስራዎችን በመስራት የድርሻቸውን ኃላፊነት በቁርጠኝነት እንደሚወጡ የድሬዳዋ የሴቶች ሊግ አመራሮችና አባላት ገለፁ። “የሴቶች ተሳትፎና ተጠቃሚነት ለሁለንተናዊ ብልፅግና ” በሚል መርህ በድሬዳዋ የብልፅግና ሴቶች ሊግ ጉባኤ እየተካሄደ ነው። በጉባኤው ላይ የተሳተፉት የድሬዳዋ ሴቶች ሊግ አመራሮች እና አባላት እንደተናገሩት ፤ ለውጡን ተከትሎ የሴቶች ተሳትፎና ተጠቃሚነት እየጎለበት…

                    Read More

                      ለበርካታ ዓመታት ማነቆ የነበረውን የቀበሌ ቤት መስጠት ችግርን በመፍታት ለዜጎች ቤትን የመስጠት ተግባር በ ቀበሌ 05 አሰተዳደር

                      በአስተዳደራችን በተቀመጠው የህዝቦችን ጥያቄ በአፋጣኝ የመፍታትና ምላሽ የመስጠት የ90 ቀናት ዕቅድ መሰረት በቀበሌ 05 አስተዳደር ጽ/ቤት በፍል ውሃ ቀጠና ለበርካታ ዓመታት ማነቆ የነበረውን የቀበሌ ቤት መስጠት ችግርን በመፍታት ለዜጎች ቤትን የመስጠት ተግባርን በይፋ አስጀምረናል፡፡ በዛሬው ዕለት የአስተዳደሩ የስራ ክህሎትና ቴክኖሎጂ ልማት ቢሮ ኃላፊና የቀበሌው ደጋፊ አቶ ሮቤል ጌታቸው በተገኙበት ቤትን ለደሃ የማስረከብ ተግባር ለተረኛዋ ወ/ሮ…

                      Read More