” ስለ ኢትዮጵያ ” የተሰኘው 2ተኛው የፎቶግራፍ አውደ ርዕይ እና የፓናል ውይይት በዛሬው ዕለት በአስተዳደራችን ተካሄደ
በኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት የተዘጋጀውና “ስለ ኢትዮጵያ” የተሰኘው የፎቶግራፍ አውደ ርዕይ እና የፓናል ውይይት ላይ በመገኘት ንግግር ያደረጉት የድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ከንቲባ አቶ ከድር ጁሃር እንግዶችን የእንኳን ደህና መጣችሁ በማለት ውይይቱን አስጀምረዋል። በመድረኩም የኢንዱስትሪ ሚኒስትሩ አቶ መላኩ አለበል፣ የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ አቶ ከድር ጁሃር፣ የሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ ሀላፊ አቶ ጀማል አህመድ፣ ጥናታዊ ፅሁፍ ያቀረቡ ሲሆን የገንዘብ…


