ኢትዮጵያ እያሸነፈች ትሻገራለች በድሬዳዋ አሰተዳደር አዘጋጅነት ሁለተኛዉ ዙር በእንዱስትሪ ልማት እድገት ላይ ትኩረት ያደረገዉ ”ስለ ኢትዮጵያ ” የፓናል ዉይይት በተሳካ ሁኔታ ተጠናቋል። የዚዚህን ዝርዝር ዘገባ ከ ጥቂት ደቂቃዎች ብኃላ ይዘንላችሁ እንቀርባለን