በድሬዳዋ አስተዳደር እየተገነቡ ያሉ ፕሮጀክቶች በተያዘላቸው ጊዜ ሊጠናቀቁ እንደሚገባ ተገለፀ ።

    በ 2014 በጀት አመት በድሬዳዋ አስተዳደር ማለቅ የነበረባቸው የመንግስት ፕሮጀክቶች አፈፃፀማቸው ላይ መዘግየቶች እየተስተዋሉ ሲሆን እነዚህም ፕሮጀክቶች ያልተጠናቀቁበትን ምክንያት በመለየት የሚጠናቀቁበት ሁኔታ ላይ የመፍትሄ አቅጣጫ ለማስቀመጥ ይቻል ዘንድ ከኮንትራክተሮች ፣ ከግንባታ ባለቤቶች እንዲሁም ከግብአት አቅራቢዎች ጋር በዛሬው እለት ውይይት ተካሂዷል። በውይይቱ ላይም ኮንትራክተሮች በስራቸው ላይ አሉ ያሉትን ችግሮች ያነሱ ሲሆን በተለይም የዲዛይን ችግር ፣ የሲሚንቶ…

    Read More

      የሲቪክ ማህበራት ነዋሪውን ህብረተሰብ ተጠቃሚ የሚያደርጉ ስራዎችን መስራት እንደሚገባቸው ተገለፀ ።

      በድሬዳዋ አስተዳደር የሚገኙ ሲቪክ ማህበራት የ 90 ቀናት እቅድ አፈፃፀም ላይ ከነዋሪው ህብረተሰብ ጋር ውይይት አድርገዋል ። በድሬዳዋ አስተዳደር የሚገኙና መንግስታዊ ያልሆኑ የሲቪክ ማህበራት በከተማው ላይ በተለያዩ የማህበራዊ እንዲሁም የኢኮኖሚያዊ እንቅስቃሴዎች ላይ ተሳታፊ ሆነው በመንቀሳቀስ ላይ የሚገኙ ሲሆን እነዚህም ሲቪክ ማህበራት በተለይም በማህበራዊም ሆነ በኢኮኖሚ ጉዳዮች ላይ እየሰሩት ያሉትን ስራዎች ብሎም መንግስት ባስቀመጠው የ 90…

      Read More

        ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊት 69ኛ የኢትዮጵያ ወታደራዊ አካዳሚ የምረቃ ስነ ስርዓት ላይ ተገኝተዋል።

        በስነ ስርዓቱም፣ ከበርካታ ዘርፎች ተውጣጥተው የጥቁር አንበሳ ኮርስ የተከታተሉት ምሩቃን የምክትል መቶ አለቅነት ማዕረግ ተሰጥቷቸዋል። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ምሩቃኑ ነገ በሚደርሱበት የኃላፊነት ልክ፣ ሀገርን ለመምራት እንዲቻላቸው ዘወትር እንዲተጉ አሳስበዋል። በምርቃ ስነ ስርዓቱ ላይ ክቡር ከንቲባ ከድር ጁሀርን ጨምሮ የክልል ርዕሳነ መሰተዳድሮችና ከፍተኛ የመንግስት ስራ ሃላፊዎች ተሳትፈዋል ።

        Read More

          የአካባቢያችንን ሰላምና ፀጥታ በመጠበቅ የተጀመረውን ለውጥ አጠናክረን እናስቀጥላለን- የድሬዳዋ የሴቶች ሊግ አመራሮችና አባላት

          ግንቦት 21 ቀን 2014 የአገሪቱን የብልፅግና ጉዞ ለማሳካት ዘላቂ ሰላምን የሚያረጋግጡ ስራዎችን በመስራት የድርሻቸውን ኃላፊነት በቁርጠኝነት እንደሚወጡ የድሬዳዋ የሴቶች ሊግ አመራሮችና አባላት ገለፁ። “የሴቶች ተሳትፎና ተጠቃሚነት ለሁለንተናዊ ብልፅግና ” በሚል መርህ በድሬዳዋ የብልፅግና ሴቶች ሊግ ጉባኤ እየተካሄደ ነው። በጉባኤው ላይ የተሳተፉት የድሬዳዋ ሴቶች ሊግ አመራሮች እና አባላት እንደተናገሩት ፤ ለውጡን ተከትሎ የሴቶች ተሳትፎና ተጠቃሚነት እየጎለበት…

          Read More

            ለበርካታ ዓመታት ማነቆ የነበረውን የቀበሌ ቤት መስጠት ችግርን በመፍታት ለዜጎች ቤትን የመስጠት ተግባር በ ቀበሌ 05 አሰተዳደር

            በአስተዳደራችን በተቀመጠው የህዝቦችን ጥያቄ በአፋጣኝ የመፍታትና ምላሽ የመስጠት የ90 ቀናት ዕቅድ መሰረት በቀበሌ 05 አስተዳደር ጽ/ቤት በፍል ውሃ ቀጠና ለበርካታ ዓመታት ማነቆ የነበረውን የቀበሌ ቤት መስጠት ችግርን በመፍታት ለዜጎች ቤትን የመስጠት ተግባርን በይፋ አስጀምረናል፡፡ በዛሬው ዕለት የአስተዳደሩ የስራ ክህሎትና ቴክኖሎጂ ልማት ቢሮ ኃላፊና የቀበሌው ደጋፊ አቶ ሮቤል ጌታቸው በተገኙበት ቤትን ለደሃ የማስረከብ ተግባር ለተረኛዋ ወ/ሮ…

            Read More

              የድሬዳዋ አስተዳደር ከፍተኛ የስራ ሃላፊዎች ለበርካታ አመታት የመልካም አስተዳደር ችግር የነበረውን የሀሎቡሳለገኦዳ ሚርጋ የንፁህ መጠጥ ውሃ ግንባታ ጎበኙ።

              በአስተዳደራችን ካሉ የገጠር ቀበሌዎች በሀሎ ቡሳ እና ለገኦዳ ሚርጋ ለበርካታ አመታት የመልካም አስተዳደር ችግር በሚል ሲነሳ የነበረውን የንፁህ መጠጥ ውሃ ችግር እንዲሁም በውሃ እጦት ሲነሱ የነበሩ የውሃ ወለድ በሽታዎች ለመከላከል በሚል የተጀመረው የሀሎቡሳለገኦዳ ሚርጋ የንፁህ መጠጥ ውሃ ግንባታ ተጠናቆ አገልግሎት መስጠት የሚችልበት አቅም ላይ መድረሱን መመልከት ተችሏል። በጉብኝቱ ሂደት አንዳንድ የአከባቢው ነዎሪዎች እንደገለፁት ለበርካታ አመታት…

              Read More

                ”የሴቶች ተሳትፎ ለሁለንተናዊ ብልፅግና” በሚል መሪ ቃል ውይይት ተካሄደ ።

                በዛሬ እለት ”የሴቶች ተሳትፎ ለሁለንተናዊ ብልፅግና” በሚል መሪ ቃል የተዘጋጀ የሴቶች ሊግ ኮንፈረንስ በሁሉም ከተማ ቀበሌዎች ተካሄዶል። በተካሄደው ውይይት የብልጽግና ፓርቲ ድሬዳዋ ቅርንጫፍ ሴቶች ሊግ ስራ አስፈጻሚዎች አወያይነት በቀረበው ሰነድ መሠረት ሰፋ ባለ ውይይት ተካሂዷል። በነገው እለት 1000 የሴቶች ሊግ አደረጃጀቶች በተገኙበት በማዕከል የማጠቃለያ መድረክ ይካሄዷል።

                Read More

                  የ ”ናፍቆት! ድሬዳዋ” የብልጽግና ፓርቲ ድ/ቅ/ቤት የጽዳት ዘመቻ ተካሄደ።

                  የብልጽግና ፓርቲ ድ/ቅ/ቤት የጽዳት ዘመቻ፣ የችግኝ መንከባከብና የምንጣሮ ስራ የብልጽግና ፓርቲ ዋናው ጽ/ቤት የሱፐርቪዥን ቲም፣ የአስተዳደሩ ከፍተኛ አመራሮች፣ የቀበሌ 03 ሴፍትኔት እና የከነማ ደጋፊዎች በተገኙበት ተካሂዷል። በጽዳት ዘመቻው አመራሩ ሳይቀር ህዝቡን በማስተባበር ለበርካታ ሳምንታት ሳይቆራረጥ ባህል በማድረግ ተጠናክሮ መቀጠሉ የሚበረታታና በኢትዮጵያ ልማትና እድገት ከተሞች 53% አስዋወጽኦ እንዳላቸው አንስተው በድሬዳዋ የተጀመሩ የልማት ስራዎች ጉልህ ሚና እንዳላቸው…

                  Read More

                    የገጠሩ ማህበረሰብ የውሃ ሃይጅን እና ሳኒቴሽን አገልግሎት ተጠቃሚነት እያደገ መምጣቱ ተገለጸ፡፡

                    በድሬደዋ አስተዳደር ጤና ቢሮ ኃላፊ የተመራ ከቢሮ ማናጅመንት አባላት እና ከተለየዩ ሴክተር ተቋማት የተውጣጡ የሥራ ኃላፊዎችን ያካተተ ትኩረቱን በውሃ፣ ሃይጅን እና ሳኒቴሽን አገልግሎት አጠቃቀም ላይ ያደረገና አምስት የገጠር ቀበሌዎችን የሸፈነ የመስክ ምልከታ ተካሄዷል፡፡ በጉብኝቱ ወቅት የመጸዳጃ ቤት ሽፋናቸውን መቶ ፐርሰንት በማድረስ ሜዳ ላይ ከመጸዳዳት ነጻ መሆናቸው ከአስተዳደሩ እና ከጤና ቢሮ ማናጅመንት በተውጣጣ አረጋጋጭ ኮሚቴ ተረጋግጦ…

                    Read More

                      ዳሽን ባንክ የስራ አጥነትን ለመቀነስ ፕሮግራም ቀርፆ እየሰራ እንደሆነ አስታወቀ ።

                      2ኛ ዙር የዳሽን ከፍታ የስራ ፈጠራ ስልጠናና ውድድር ፕሮግራም ተጠናቀቀ ፡፡ ዳሸን ባንክ ሁለተኛውን ዙር የዳሸን ከፍታ የስራ ፈጠራ ስልጠናና ውድድር መርሀ-ግብር በድሬዳዋ አስተዳደር ላለፍት አምስት ቀናት ያካሄደ ሲሆን መርሀ-ግብሩም ባለፈዉ ዓመት በስራ ፈጠራ ላይ ያተከረ ስልጠናና ዉድድር በተለያዩ የአገሪቱ ከተሞች ላይ ተከናዉኖ በርካታ ወጣት ስራ ፈጣሪዎችን ተጠቃሚ ማድረግ የቻለ ሲሆን ወድድሩና ስልጠናዉም በድሬዳዋ ፣…

                      Read More