አዲስ ፖለቲካዊ እይታ – አዲስ ሀገራዊ እምርታ ስልጠና በድሬዳዋ…

    የብልጽግና ፓርቲ ባደረጋቸው የመጀመሪያ ጉባኤ ካሳለፋቸው ቀጣይ አቅጣጫዎች መካከል ሀሳብን ወደ ተግባር መቀየር የሚችሉ ቁርጠኛ አመራሮችን መፍጠር ይገባል የሚሉ አንዱ ሲሆን ለዚህም የሚያግዝ እና የአመራሩን አቅም ሊያሳድግ የሚገባ የሚዲያ እና የተግባቦት ስልጠና ሦስት ተከታታይ ቀናት አስቆጥሯል በዛሬው እለትም ለፓርቲው ከፍተኛ እና መካከለኛ አመራሮች እየተሰጠ ይገኛል፡፡ አዲስ ፖለቲካዊ እይታ አዲስ- አገራዊ እምርታ በሚል መሪ ቃል ለድሬዳዋ…

    Read More

      የኢ.ፌ.ዲ.ሪ. መከላከያ ዋር ኮሌጅ የመጀመሪያ ዙር ምሩቃን እንኳን ደስ ያላችሁ! የዛሬው ምረቃ ለነገ ዕውቀትን ፍለጋ ሊያዘጋጃችሁ ያስፈልጋል። ዕውቀትን ሳትታክቱና ሳታቋርጡ እንድትሹ፣ ያገኛችሁትን ዕውቀት እንድታካፍሉ አደራ እላችኋለሁ። ክቡር ዶ/ር አብይ አህመድ የኢ.ፌ.ዴ.ሪ. ጠቅላይ ሚንስትር

      Read More

        የውጭ ምንዛሬ እጥረትን በዘላቂነት መፍታት የሚቻለው የአገር ውስጥ ምርትን ማሳደግ ሲቻል መሆኑ ተገለጸ

        እንደ አገር ያለውን የውጭ ምንዛሬ እጥረት በዘላቂነት መፍታት የሚቻለው የአገር ውስጥ ምርትን ማሳደግ ሲቻል መሆኑን የገንዘብ ሚኒስቴር እና የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ሚኒስትሮች አስታወቁ። በኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት የተሰናዳውና በኢንዱስትሪ ልማት ላይ ያተኮረው የድሬደዋው የፓናል ውይይት ተጠናቋል። በመድረኩ በነበረው ውይይት ላይ ለተነሱ አስተያየቶች እና ጥያቄዎች የእለቱ ጽሁፍ አቅራቢዎች የኢንዱስትሪ ሚኒስትሩ አቶ መላኩ አለበል፣ የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ አቶ ከድር…

        Read More

          በአሰተዳደራችን በነገዉ ዕለት ”ኢትዮጵያ እያሸነፈች ትሻገራለች ” በሚል መሪ ቃል በሚካሄደዉ አገር አቀፍ የፓናል ውይይትና ፎቶ አዉደ ርዕይ ላይ ከ ሚሳተፉ የክቡር እንግዶች መካከል የኢ.ፌ.ዴ.ሪ. ፋይናንስና ኢኮኖሚ ልማት ትብብር ሚንስትሩ ክቡር አቶ አህመድ ሺዴ ድሬ ዳዋ ገብተዋል ። የአሰተዳደሩ ክቡር ከንቲባ ከድር ጁሃር እና የድሬዳዋ ብልጽግና ጽ/ቤት ሃላፊ ክቡር አቶ ኢብራሂም ዩሱፍ ከሌሎች የአስተዳደሩ ከፍተኛ የሰራ ሃላፊዎች ጋር በመሆን ደማቅ አቀባበል አድርገዉለታል። በ 11 ከተሞች ስለ ኢትዮጵያ በሚል መሪ ቃል የሚካሄደዉ የፓናል ውይይትና የፎቶ ኤግዚቢሽን የመጀመሪያው መረሃ ግብር በጅጅጋ ከተማ የተካሄደ ሲሆን ሁለተኛዉ መድረክ በነገዉ ዕለት በከተማችን ” ኢትዮጵያ እያሸነፈች ትሻገራለች ” በሚል መሪ ሃሳብ በልዩ ድምቀት የሚካሄድ ይሆናል።

          Read More

            በድሬደዋ ለነዋሪው ማህበረሰብ 100 ግራም ዳቦ በሁለት ብር ዋጋ እየተሸጠ ነው

            በድሬዳዋ ከተማ ኢንዱስትሪ መንደር በ18 ሚሊዮን ብር ካፒታል የተገነባው የኡሚ ዳቦ መጋገሪያ እና ዱ ቄት ፋብሪካ በከተማው ነዋሪ ላይ የሚታየውን የኑሮ ውድነት ለማስታገስ በዘጠኙም የከተማ ቀበሌ በዝቅተኛ ዋጋ ከአስተዳደሩ በተደረገለት የስንዴ ድጎማ ለህብረተሰቡ ዳቦ በማቅረብ ላይ እንደሚገኝ ተገለፀ፡፡ የኡሚ ዳቦ መ ጋገሪያና ዱቄት ፋብሪካ ባለቤትና ዋና ዳይሬክተር አቶ አብዱልሀኪም ያሲን ከድሬዳዋ አስተዳደር በተገኘ ድጋፍ በ2013…

            Read More

              የ3ኛ ዙር የመስክ ምልከታ የድሬ ደዋ አስተዳደር ምክር ቤት የከተማ ልማት ኮንስትራክሽንና መዘጋጃቤታዊ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ በከተማ ስራ አስኪያጅ ቢሮ እየተሰሩ ያሉትን ፕሮጀክቶች ጎበኘ።

              ቋሚ ኮሚቴው 7ኛው ቀን የመስክ ምልከታ በመንገዶች ባለስልጣንና ከተማ ፅዳትና ውበት ኤጄንሲ እየተሰሩ ያሉት በርካታ ፕሮጀክቶች የሉበትን ሁኔታ ስመለከት የነበረ ሲሆን ከአድሱ ኬላ እስከ ጂቡቲ ሀይ ዌይ የሚያደርስ በ521ሚሊየን ብር እየተሰራ ያለው የ4.2ኪ.ሜ መንገድ ግንባታው 13% መድረሱን ከሳይት ባለሞያዎችም ማረጋገጥ ችሏል። በተጨማሪም የቆሻሻ ማስወገጃ አከመባቢ የተቋቋመው የኮምፖስና ፕላስቲክ ምርት ሰራ ለይ 60 ለሚሆኑ ወጣቶች የስራ…

              Read More