አዲስ ፖለቲካዊ እይታ – አዲስ ሀገራዊ እምርታ ስልጠና በድሬዳዋ…
የብልጽግና ፓርቲ ባደረጋቸው የመጀመሪያ ጉባኤ ካሳለፋቸው ቀጣይ አቅጣጫዎች መካከል ሀሳብን ወደ ተግባር መቀየር የሚችሉ ቁርጠኛ አመራሮችን መፍጠር ይገባል የሚሉ አንዱ ሲሆን ለዚህም የሚያግዝ እና የአመራሩን አቅም ሊያሳድግ የሚገባ የሚዲያ እና የተግባቦት ስልጠና ሦስት ተከታታይ ቀናት አስቆጥሯል በዛሬው እለትም ለፓርቲው ከፍተኛ እና መካከለኛ አመራሮች እየተሰጠ ይገኛል፡፡ አዲስ ፖለቲካዊ እይታ አዲስ- አገራዊ እምርታ በሚል መሪ ቃል ለድሬዳዋ…


