የድሬዳዋ አስተዳደር የዜጎች የበጀት ሰነድ 4 years ago4 years ago01 mins የድሬዳዋ አስተዳደር የዜጎች የበጀት ሰነድ መስከረም 2014 ዓ/ም /DD CITIZEN GUIDE 2 Post navigation Previous: የድሬዳዋ አስተዳደር የ2014 በጀት ዓመት በጀት እና የ9 ወራት ወጪNext: በአሰተዳደራችን በነገዉ ዕለት ”ኢትዮጵያ እያሸነፈች ትሻገራለች ” በሚል መሪ ቃል በሚካሄደዉ አገር አቀፍ የፓናል ውይይትና ፎቶ አዉደ ርዕይ ላይ ከ ሚሳተፉ የክቡር እንግዶች መካከል የኢ.ፌ.ዴ.ሪ. ፋይናንስና ኢኮኖሚ ልማት ትብብር ሚንስትሩ ክቡር አቶ አህመድ ሺዴ ድሬ ዳዋ ገብተዋል ። የአሰተዳደሩ ክቡር ከንቲባ ከድር ጁሃር እና የድሬዳዋ ብልጽግና ጽ/ቤት ሃላፊ ክቡር አቶ ኢብራሂም ዩሱፍ ከሌሎች የአስተዳደሩ ከፍተኛ የሰራ ሃላፊዎች ጋር በመሆን ደማቅ አቀባበል አድርገዉለታል። በ 11 ከተሞች ስለ ኢትዮጵያ በሚል መሪ ቃል የሚካሄደዉ የፓናል ውይይትና የፎቶ ኤግዚቢሽን የመጀመሪያው መረሃ ግብር በጅጅጋ ከተማ የተካሄደ ሲሆን ሁለተኛዉ መድረክ በነገዉ ዕለት በከተማችን ” ኢትዮጵያ እያሸነፈች ትሻገራለች ” በሚል መሪ ሃሳብ በልዩ ድምቀት የሚካሄድ ይሆናል።
የድሬዳዋ አስተዳደር የመንግስት ኮምኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ኃላፊ አቶ ብሩክ ወርቅነህ የትንሳኤ በዓልን ምክንያት በማድረግ ለክርስትና እምነት ተከታዮች የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ direcom1 week ago7 days ago 0
የድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ምክትል ከንቲባ አቶ ሀርቢ ቡህ የትንሳኤ በአልን አስመልከቶ ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ:: direcom1 week ago7 days ago 0
የድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ከንቲባ አቶ ከድር ጁሀር የትንሳኤ በዓልን ምክንያት በማድረግ ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ:: direcom1 week ago7 days ago 0
የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለኢየሱስ ክርስቶስ የትንሣኤ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ:: direcom1 week ago7 days ago 0