በድሬደዋ ለነዋሪው ማህበረሰብ 100 ግራም ዳቦ በሁለት ብር ዋጋ እየተሸጠ ነው

    በድሬዳዋ ከተማ ኢንዱስትሪ መንደር በ18 ሚሊዮን ብር ካፒታል የተገነባው የኡሚ ዳቦ መጋገሪያ እና ዱ ቄት ፋብሪካ በከተማው ነዋሪ ላይ የሚታየውን የኑሮ ውድነት ለማስታገስ በዘጠኙም የከተማ ቀበሌ በዝቅተኛ ዋጋ ከአስተዳደሩ በተደረገለት የስንዴ ድጎማ ለህብረተሰቡ ዳቦ በማቅረብ ላይ እንደሚገኝ ተገለፀ፡፡ የኡሚ ዳቦ መ ጋገሪያና ዱቄት ፋብሪካ ባለቤትና ዋና ዳይሬክተር አቶ አብዱልሀኪም ያሲን ከድሬዳዋ አስተዳደር በተገኘ ድጋፍ በ2013…

    Read More