”የሴቶች ተሳትፎ ለሁለንተናዊ ብልፅግና” በሚል መሪ ቃል ውይይት ተካሄደ ።

    በዛሬ እለት ”የሴቶች ተሳትፎ ለሁለንተናዊ ብልፅግና” በሚል መሪ ቃል የተዘጋጀ የሴቶች ሊግ ኮንፈረንስ በሁሉም ከተማ ቀበሌዎች ተካሄዶል።
    በተካሄደው ውይይት የብልጽግና ፓርቲ ድሬዳዋ ቅርንጫፍ ሴቶች ሊግ ስራ አስፈጻሚዎች አወያይነት በቀረበው ሰነድ መሠረት ሰፋ ባለ ውይይት ተካሂዷል።
    በነገው እለት 1000 የሴቶች ሊግ አደረጃጀቶች በተገኙበት በማዕከል የማጠቃለያ መድረክ ይካሄዷል።