የድሬዳዋ አስተዳደር ፐብሊክ ሰርቪስ እና የሰው ሀብት ልማት ቢሮ ፣የድሬዳዋ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ እና የድሬዳዋ አስተዳደር ፍትሕ ፀጥታና ሕግ ጉዳዮች ቢሮ አመራሮች እና ሠራተኞች በጋራ በመሆን በአሜሪካ ኦሪገን በተካሄደው 18ኛው የአለም አትሌቲክስ ሻምፒዎና ከፍተኛ ድል አስመዝግበው ኢትዮጵያን ያኮሩ አትሌቶቻችንን አመሰገኑ
በአሜሪካ ኦሪገን በተካሄደው 18ኛው የአለም አትሌቲክስ ሻምፒዎና ተሳታፊ የሆነችው ሀገራችን ኢትዮጵያ 4 የወርቅ 4 የብር 2 የነሃስ በድምሩ 10 ሚዳልያ በማግኘት ከአፍሪካ 1ኛ ከአለም ደግሞ ሁለተኛ ድረጃን በማግኘት አክሪ ድል ያስመዘገበች ሲሆን የዚህ አኩሪ ድል ባለቤት የሆኑት አትሌቶቻችን እና የዘርፉ አሰልጣኞች እና አመራሮች ከድል በኋላ ወደ ሀገር ቤት ሲመለሱ ደማቅ የሆነ የጀግና አቀባበል ተደርጎላቸዋል፡፡ ከዚህም…


