ዓለም የቱሪዝም ቀን በድሬደዋ አስተዳደር በተለያዩ ዝግጅት ተከበረ
የቱሪስት መዳረሻዎችን በአግባቡ በማልማት ከዘርፉ የሚገኘውን ገቢ ማሳደግ እንደሚገባ ተገለፀ፡፡ የአስተዳደሩ ንግድና ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት ቢሮ የባህልና ቱሪዝም ጽ/ቤጽ ዓለም የቱሪዝም ቀን ‹‹ ዲጅታል ትራንስፎርሜሽን ለቱሪዝም እድገት››በሚል መሪ ቃል በተለያዩ ዝግጅቶች አክብሯል፡፡ ዓለምአቀፍየቱሪዝምቀንበሀገር አቀፍ ደረጃ ለ39 ጊዜ በሀገራችን ለ31ኛ ጊዜ የተከበረ ሲሆን በድሬደዋ አስተዳደርም ከጥቅምት 8-10/2011 ዓ.ም ዓለም የቱሪዝም ቀን የከተማ ፅዳት ፣በፎቶ ኤግዝቨሽን ፣የተለያዩ የቱሪስት…


