ለሠላማችን ሲባል ማድረግ ያለብንን ሁሉ ልናደርግ ይገባል

    ሠላም ማለት ለእኛ ለኢዮጰያዊያን ካሳለፍነው እና አሁን ከምንገኝበት ተጨባጭ ሁኔታ አንጻር እጅጉን አስፈላጊ እና የህልውናችን ጉዳይ ነው፡፡ የሠላም መረጋገጥ ከድህነት ለመውጣት እና ኋላቀርነት ለመላቀቅ ዋስትናችን ነው፡፡ በሀገራችን ታሪክ ትልቅ ፋይዳ አለው ብለን ተስፋ የጣልንበት የለውጥ ጉዞ ከዳር የሚደርሰው ሠላም ሲኖር ብቻ ነው፡፡  ዴሞክራሲው ጎልብቶ እና መልካም አስተዳደር ሰፍኖ ዜጎች በዚህች ሀገር የተሸለ ኑሮ ለመኖር ተስፋ…

    Read More