መብትን ማስከበር የሚቻለው በህጋዊ መንገድ ብቻ ነው

    በየትኛውም ሀገር እና በየትኛውም የመንግስት ሥርዓት ከራስ ወዳድነት ስሜት የሚመነጩ የግለኝነት፣ ጠባብነት እና ትምክህት አመለካከቶች እስካሉ ድረስ የጥቅም ግጭቶች እና የመብት ጥሰቶች ሊኖሩ ይችላሉ፡፡ በመሠረቱ በእንደዚህ ያለ ስሜት የተለከፉ እና በአመለካከቶቹ የተጠመዱ ዜጎች በህግ የበላይንት አያምኑም፡፡ ከዚህም የተነሳ ከማንም ጋር በሠላም ሊኖሩ ስለማይችሉ  ከቤተሰብ እስከ ሀገር የማፍረስ እንጂ ሌላ ሚና ሊኖራቸው አይችልም፡፡        ስለሆነም እንደዚህ…

    Read More

      ለሠላማችን ሲባል ማድረግ ያለብንን ሁሉ ልናደርግ ይገባል

      ሠላም ማለት ለእኛ ለኢዮጰያዊያን ካሳለፍነው እና አሁን ከምንገኝበት ተጨባጭ ሁኔታ አንጻር እጅጉን አስፈላጊ እና የህልውናችን ጉዳይ ነው፡፡ የሠላም መረጋገጥ ከድህነት ለመውጣት እና ኋላቀርነት ለመላቀቅ ዋስትናችን ነው፡፡ በሀገራችን ታሪክ ትልቅ ፋይዳ አለው ብለን ተስፋ የጣልንበት የለውጥ ጉዞ ከዳር የሚደርሰው ሠላም ሲኖር ብቻ ነው፡፡  ዴሞክራሲው ጎልብቶ እና መልካም አስተዳደር ሰፍኖ ዜጎች በዚህች ሀገር የተሸለ ኑሮ ለመኖር ተስፋ…

      Read More

        Tourist sites should be rehabilitated to mobilize more revenue from the sector

        ‘’World Tourism day’’ celebrated by different events in Dire-Dawa administration. Dire-Dawa Trade, Industry and Investment Bureau; Office of culture and tourism, organized the event under title “Digital transformation for tourism development.” World tourism day globally enjoyed for 39th round and nationally for 31thyear. The Dire-Dawa celebration program decorated with many activities such as sanitation, photo exhibition,…

        Read More

          በድሬደዋ የተወሰኑ አካባቢዎች የተከሠተው ግጭት የብሄር ግጭት እንዳልሆነ ተገለፀ

          የድሬደዋ አስተዳደር የመንግስት ኮሙዩኒከሽን ጉዳዮች ቢሮ ኃላፊ አቶ እስቅያስ ታፈሰ ለጋዜጠኞች በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ እንደገለፁት ከህዳር 8/2011 ዓ.ም ጀምሮ በከተማዋ የተወሰኑ አካባቢዎች በተፈጠረ ግጭት በሰው ህይወት፣ በአካልና በንብረት ላይ ጉዳት መድረሱን ገልፀዋል፡፡ በኃላፊ ገለፃ በተፈጠረው ግጭትም በመጋላ ጨብጡ በተባለ አካባቢ የአንድ ሰው ህይወት አልፏል ፣ አራት መኖሪያ ቤቶች ተቃጥለዋል በተመሳሳይም በመልካ ጀብዱ ከቀጠና አንድ እስከ…

          Read More

            በድሬደዋ አስተዳደር በትላንትናው ዕለትም በተወሰኑ ቀበሌዎች ግጭት እንደነበር ተገለፀ

            ባለፉት ቀናት በድሬደዋ የተከሠተው ግጭትበ12/2011ዓ.ም ዕለትም በቀበሌ 06፣07፣08፣09 ከምሽት 1 ሠዓት እስከ ምሽቱ 5 ድረስ የቆየ መንገድ መዝጋት ውከት እንደነበር የአስተዳደሩ መንግስት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ሀላፊ አቶ እስቅያስ ታፈሰ ገልፀዋል፡፡ ከምሽቱ አንድ ሠአት በተጀመረው ግጭትም የአንድ ሰው ህይወት ማለፍንና አንድ ሰው ከባድ አደጋ ደርሶበት በድል ጮራ ሆስፒታል በህክምና ላይ እንደሚገኝ ኃላፊው ገልፀዋል፡፡ በለገሀሬ አንድ ቤት…

            Read More

              ሴቶች የማህበረሰብ ድርሻቸውን በሚገባ ሊወጡ ይገባል

              ሴቶች በማህበረሰቡ መሀል ያላቸው የመምራት ኃላፊነት ድርሻ ድርብ እና ከፍተኛ ነው፡፡ ይህ ኃላፊነት የሚጀምረው የሀገር እና የህዝብ መሠረት የሆነው ቤተሰብ ውስጥ ነው፡፡ ቤተሰብን መምራት ምን ያህል አንደሚከብድ የሚታወቀው በሆነ አጋጣሚ የቤተሰብ አስተዳዳሪ የሆኑት ሴቶች ከቤተሰብ ተለይተው ሲቆዩ ነው፡፡ ለዚህ ዋና እማኝ የሚሆኑት ሁኔታው ያጋጠማቸው አባወራዎች ናቸው፡፡ የሴቶች የመምራትና የኃላፊነት ድርሻ በቤተሰብ ውስጥ ብቻ የተወሰነ አይደለም፡፡…

              Read More

                መብቶቻችንን በህጋዊ እና ህጋዊ መንገድ ብቻ ልንጠቀም ይገባል

                ሥርዓቶች ቢፈራረቁም አፈናውና ጭቆናው ባንገፈገፈው የብሄረሰቦች ስብስብ የተራዘመና ብዙ መስዋዕትነት በጠየቀ መራራ ትግል ዕውን የሆነው ሕገ-መንግስታችን በርካታ መብቶችን አጎናጽፎናል፡፡ እነዚህ መብቶቻችን በማያሻማ መልኩ በሁለት መሠረታዊ የመብት ዓይነቶች በግልጽ ተቀምጠዋል፡፡ እነዚህ የመብቶቻችን ዓይነቶች ሰብዓዊ እና ዴሞክራሲያዊ መብቶች በመባል ይታወቃሉ፡፡ ሰብዓዊ መብቶቻችን ሰው ሆነን በመፈጠራችን ብቻ የምንጎናጸፋቸውና በማንም ፍቃደኝነት የማይሰጡን እንዲሁም የማይወሰዱብን መብቶቻችን እንደሆኑ ህገ-መንግስታችን ያሰረዳል፡፡ ይህን…

                Read More

                  ነገን የተሻለ ለማድረግ ወጣቱ ግንባር ቀደም ሚናውን ሊጫወት ይገባል

                  የወጣትነት ዕድሜ ችኩልነት፣ ለአዳዲስ ነገሮች መጓጓት እና ሁሉን ነገር ደፍሮ በተግባር ለማየት የሚፈለግብት ዕድሜ ነው፡፡ እነዚህ የወጣትንት ዕድሜ መገለጫ ባህሪያት በአግባቡ ተገርተው ጥቅም ላይ ካልዋሉ የራሳቸው ጎጂ ጎን አላቸው፡፡ በዚህ ዕድሜ በችኮላ የሚወሰኑና የሚደረጉ ተግባራት ሁሉ ፍጻሜያቸው የዕድሜ ልክ ጸጸት ሊሆኑ ይችላሉ፡፡ በሌላ በኩል ደግሞ ከዛሬ አልፎ ነገን አሻግሮ በማየት ሰከን ብሎ መወሰን እና ውሳኔን…

                  Read More

                    ለዘመናት ዋጋ ከፍለን የደከምንበትን የሀገር ጉዳይ ማን ይረከብ ?

                    ሀገር የሚገነባው በትውልድ ቅብብሎሽ እንጂ በአንድ ትውልድ ብቻ ተገንብቶ ያለቀለት ሀገር በዚህ ምድር ላይ የትም አይገኝም፡፡ ስለሆነም ካለፈው ትውልድ ያለው ትውልድ ያላለቀ የሀገር ሥራን እየተረከበና ከውድቀታቸውና ከስኬታቸው እየተማረ ሁሉም በተራው አደራውን ሲወጣ ነው ሀገር እዚህ የደረሰችው፡፡ ልብ ልንለው የሚገባው ሁሉም በየተራው የደከመው ግን አንዲት መተኪያ የሌላትን ሀገር ለመገንባት ነው፡፡ ባለአደራው ትውልድ መክፍል የሚገባውን ዋጋ ሁሉ…

                    Read More