ከ70 ሚሊዮን ብር በላይ በሆነ ጌጠኛ ድንጋይ መንገዶች እየተገነቡ ናቸው
ድሬዳዋን ማህበራዊና ምጣኔ ሃብት እንቅስቃሴውን የሚያጎለብቱ ከ70 ሚሊዮን ብር በላይ ወጪ በወጣባቸውየጌጠኛ ጡብ ድንጋይ መንገዶች እየተገነቡ መሆናቸውን የከተማው ሥራ አስኪያጅ ጽ/ቤት ገለፀ፡፡ በአብዛኛው ተጠናቀው አገልግሎት የጀመሩት መንገዶች የሥራ ዕድል በመፍጠር ማህበራዊ ኑሮን በማጎልበት ከፍተኛ አስተዋጽኦ እያበረከቱ መሆኑን የመንገዱ ተጠቃዎችና ገንቢዎች ተናግረዋል፡፡ የድሬዳዋ ከተማ ሥራ አስኪያጅ ጽ/ቤት የልማት ዕቅድ አስተባባሪ አቶ ኤፍሬም ተስፋዬ እንደገለፁት…


