በከተማ አስተዳደሩ በቀጣይ ሰላምን ለማስቀጠል በሚቻሉበት ጉዳዮች ዙሪያ ከተለያዩ የማህበረሰብ ክፍሎች ጋር ውይይት ተካሂዷል፡፡
ባለፉት ቀናት በድሬዳዋ አስተዳደር ተከስቶ በነበረው ግጭት ሳቢያ የተወሰኑ ቤቶች ላይም የቃጠሎ አደጋ ከመድረሱም በላይ ለሰው ህይወት አልፋል፡፡በከተማው ተከስቶ የነበረው ግጭት በፀጥታ ሀይሎችናበነዋሪ ህብረተሰብ ያለሰለሰ ርብርብአሁን ላይየተረጋጋ ሰላም ማስፈን ተችሏል፡፡ በከተማ አስተዳደሩም ተከስቶ በነበሩት ግጭቶችና አለመረጋጋትን አስመልክቶ በቀጣይ ሰላምን ለማስፈን ብሎም ዘላቂ መፍትሄ ለማምጣት በሚቻልበት ሁኔታ ላይ የሚመክር የውይይት መድረክ የተካሄደ ሲሆን በዚህም ውይይት ላይ…


