የህዳሴ ግድብ ግንባታ እስከሚጠናቀቅ ድረስ የሚያደርጉትን አስተዋጽዎ አጠናክረው እንደሚቀጥሉ የድሬዳዋ አስተዳደር ነዋሪዎች ገለጹ
የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ግንባታ 8ተኛ አመት በዓል በድሬዳዋ አስተዳደር በፓናል ውይይት ተከብሯል፡፡ ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ፕሮጀክት በአገራችን እየተገነቡ ካሉ ሜጋ ፕሮጀክቶች ውስጥ አንዱና ዋንኛው ሲሆን ይህም ፕሮጀክት በመንግስትና በመላው የሀገራችን ህዝቦች በጋራ እየተገነባ ይገኛል፡፡ የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ግንባታ 8ተኛ አመት በዓል አከባበር “ታላቁ ህዳሴ ግድባችን የአንድነታችን ህብረ-ዜማ የለውጣችን የድል አርማ” በሚል…


