ህዝበ ክርስትያኑና ህዝበ ሙስሊሙ የመከባበርና የመፈቃቀር ባህላቸውን በድምቀት በሚከበረው የጥምቀት በዓል ማሳየት እንዳለባቸው ተገለፀ ፡፡

    የድሬዳዋ አስተዳደር ፍትህ፣ ፀጥታና ህግ ጉዳዮች ቢሮ ኃላፊ አቶ ሙሳ ጣሀ እንደገለፁት የጥምቀት በዓል በክርስትና እምነት ተከታዮች ዘንድ በታላቅ ድምቀት የሚከበር በዓል ከመሆኑም ባሻገር በዩኔስኮ በአለም የማይዳሰስ ቅርስነት የተመዘገበ በዓል መሆኑን ተናግረዋል፡፡  ይህ ደማቅ በዓል በሰላማዊ ሁኔታ እንዲከበር ከሐይማኖት አባቶች፣ ከመንግስት ባለስልጣናትና ከከተማዋ ነዋሪዎች ጋር ውይት መደረጉንም ገልፀዋል፡፡   ድሬዳዋ የተለያዩ እምነት ተከታዮች ተከባብረውና ተፈቃቅረው…

    Read More