የድሬደዋ አስተዳደር የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝን ለመከላከል የተለያዩ ውሳኔዎችን አሳለፈ

    የኖብል ኮሮና ቫይረስ በመላው ዓለም ከፍተኛ አደጋ በደቀነበትና ስጋት በፈጠረበት ጊዜ ላይ እንገኛለን። የቫይረሱ መተላለፊያ መንገድ ከመቀራረብና ከንክኪ ጋር የተገናኘ መሆኑ የእለት ተለት ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ እንቅስቃሴ በተለመደው መንገድ እንዳይከናወን ተፅእኖ እያሳደረም ይገኛል። ቫይረሱ እያስከተለ ካለው የሞት አደጋ ባሻገር በአለምአቀፍ ደረጃ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ እንቅስቃሴ እንዲገታ ያደረገ ሲሆን ቀላል የማይባል ስነልቦናዊ ጫናም እየፈጠረ ይገኛል ። የኮረና ቫይረስ…

    Read More

      ከኢትዮ ጅቡቲ የድንበር ወሰን የተመለሱ ኢትዮጵያን አስመልክቶ የድሬደዋ አስተዳደር ከንቲባ አህመድ ቡህ ለጋዜጠኞች መግለጫ ሰጥተዋል፡፡

      ከንቲባ አህመድ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ መጋቢት 17 /2012 ዓ.ም 814 በላይ የሚሆኑ ዜጎችን ከኢትዮ ጅቡቲ የድንበር ወሰን የተመለሱ ዜጎችን ድሬዳዋ መግቢያ ጫፍ 5 ኪ.ሜ ርቀት ላይ ጉምሩክ ኮሚሽን አዲስ ህንፃ ውስጥ ለ 14 ቀናት አስፈላጊው ክትትል እና ድጋፍ እየተደረገላቸው በለይቶ ማቆያ እንዲቆዩ መደረጉን ገልፀዋል፡፡ ተመላሾች በሚኖራቸው ቆይታ ለበሽታው ተጋላጭ እንዳይሆኑ በየሁለት ሜትር ርቀት እንዲቆዩ መደረጉን…

      Read More

        በድሬደዋ የሚገኘው ሸሙ ፋብሪካ በአስተዳደሩ የኮሮና በሽታን አስቀድሞ ለመከላከል ለሚደረገው ጥረት እሚያግዙ 200 ካርቶን ደረቅና 200 ፍሬ ባለ 5 ሊትር ፈሳሽ የንጽህና መጠበቂያ ሳሙና ድጋፍ አደረገ፡፡

        ፋብሪካው ያረገው ድጋፍ ለሌሎችም አርያ ሚሆን ተግባር ነው ተብሎዋል፡፡ የኮሮና በሽታ እንደ አለም ከፍተኛ ስጋት እየሆነ ባለበት በዚህ ወቅት በሀገራችን በሽታው ተስፋፍቶ ከፍተኛ ጉዳት እንዳያስከትል ሰፊ ስራዎች እየተሰሩ ይገኛሉ፡፡ በጠቅላይ ሚኒስተር አብይ አህመድ በሽታውን ለመከላከል ለሁሉም ማህበረሰብ የቀረበውን ጥሪ መነሻ በማድረግም ሸሙ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር በድሬደዋ አስተዳደር በሽታውን አስቀድሞ ለመከላ የሚያግዙ 200 ካርቶን ደረቅና…

        Read More

          ኮሮና ቫይረስን ለመከላከል መመሪያዎች መተግበር ላይ ብዙ ይቀረናል ተባለ፡፡

          የኮሮና ቫይረስን ለመከላከል የሚተላለፉ መመሪያዎችን በመተግበር ገና ብዙ እንደሚቀር የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ አህመድ መሐመድ ቡህ ገለፁ፡፡ በድሬዳዋ አስተዳደር የኮሮና ቫይረስን ለመከላከል የተቋቋመው አብይ ኮሚቴ በትላንትናው እለት ተወያይተዋል በውይይቱም የሀይማኖት ተቋማት፣ ትራንስፖርት ቦታዎች እንዲሁም በገበያ መአከላት ማህበረሰቡ ያለውን ግንኙነት በሀገራችን ምንም አይነት ወረርሽኝ የተፈጠረ አይመስልም ማህበረሰቡ ይህ ችግር በአስተዳደሩ ቢከሰት ከፍተኛ ማህበራዊ ቀውስ ሊያስከትል በመቻሉ የሚተላለፍ…

          Read More

            የኮሮና ቫይረስን ለመከላከል የቅድመ ዝግጅት ስራዎች እየተሰራ ነው

            የኮሮና ቫይረስ እስካሁን በድሬደዋ ባይከሰትም አስተዳደሩ ቫይረሱን ለመከላከል የተለያዩ የቅድመ ዝግጅት ስራዎች እየተሰራ መሆኑን ተገለፀ። የዓለም የጤና ስጋት እና ወረርሽኝ የሆነው የኮሮና ቫይረስ በኢትዮጵያ በ6 ሰዎች ላይ ተገኝቷል።የቫይረሱን ወደ ኢትዮጵያ መግባት ተከትሎ እንደ ሀገር የስርጭት መጠኑን ለመቀነስ የሚያስችሉ የተለያዩ ተግባራት እየተከናወኑ መሆኑ ይታወቃል። ይህን ተከትሎም የድሬደዋ አስተዳደር የቫይረሱን ስርጭት ለመቆጣጠር በአየር እና በየብስ የሚገቡ መንገደኞችን…

            Read More

              የእጅ ንፅህና መጠበቂያና የመተንፈሻ አካልን መሸፈኛዋች ያለአግባብ ዋጋ ጨምሮ ሲሸጥ የነበረ አንድ የመዳኒት ድርጅት ታሸገ።

              የአስተዳደሩ ጤና ቢሮ የጤናና ጤና ነክ አገልግሎት ግብአትን ጥራት ቁጥጥር ዋና የስራ ሂደት ባለቤት ሲ/ር ሳሬዶ ለጋዜጠኞች በሰጠችው ጋዜጣዊ መግለጫ ቫይረሱን ለመከላከል የሚያስችል የህክምና መገልገያ ያለአግባብ ዋጋ ጨምረው የሚሸጡ የመዳኒት ድርጅቶችን ለመከታተል በአስተዳደሩ ጤና ቢሮ ሰብሳቢነት ከተለያዪ ተቋማት ግብረ ሀይል መቋቋሙን ገልጸዋል። በዚህም ከኮሮና ቫይረስ በሀገራችን መከሰት ጋር ተያይዞ ያለአግባብ የዋጋ ጭማሪ የሚያደርጉ የንግድ ተቋማት…

              Read More

                በድሬደዋ የኮረና ቫይረስ ስጋትን አስቀድሞ ለመከላከል የሚያስችል የቅድመ ዝግጅት ስራዎችን እየሰራ የአስተዳደሩ ጤና ቢሮ አስታወቀ፡፡

                አለም አቀፍ ስጋት የሆነውን የኮረና ቫይረስ ስርጭት ለመከላከል የሚያስችለውን የቅድመ ክትትልና ቁጥጥር ስራ እየሰራ እንዳለ የድሬደዋ አስተዳደር አስታወቀ፡፡ ቢሮው የአስተዳደሩ ጤና ቢሮ ምክትል ኃላፊ አቶ ዩሱፍ ሰኢድ ለጋዜጠኞች በሰጡት መግለጫ ኮረና እንደ ድሬደዋ አስተዳደር እስካሁን ባይከሰትም ምልክቱ እንደ ሀገር መከሰቱን ተከትሎ በድሬደዋ አስተዳደርም የመግቢያና መውጫ ኬላዎች ላይ የቁጥጥር ስራው ተጠናክሮ ቀጥሉዋል ብለዋል ፡፡ የቢረሮ ምክትል…

                Read More

                  የድሬዳዋ የስፖርት ስመ ገናናነት በታዳጊዎች ይመለሳል ወ/ሮ ፈጡም ሙስጠፋ የድሬዳዋ አስተዳደር አፈ ጉባኤ የድሬዳዋ ፍቅርና ሰላሟ ና የቀድሞ የስፖርት ስመ ገናናነቷ በታዳጊዎቾ ይመለሳል ሲሉ የድሬዳዋ አስተዳደር አፈ ጉባኤ የተከበሩ ወ/ሮ ፈጡም ሙስጠፋ ተናገሩ፡፡

                  የ2012 የድሬዳዋ አስተዳደር የትምህርት ቤቶች የስፖርት ፌሲቲቫልን በይፋ ያስጀመሩት ወ/ሮ ፈጡም ስፖርት የአንድነት ፣ የፍቅርና የመቻቻል መገለጫ በመሆኑ ታዳጊዎች የስፖርት መድረኮችን ዓላማ በመገንዘብ ከስፖርቱ በአግባቡ ተጠቃሚ መሆን ይኖርባቸዋል ብለዋል፡፡ የድሬዳዋ የስፖርት እድገት ምንጭ ት/ቤቶች መሆናቸውን የገለጹት አፈ ጉባኤ ፈጡም ሙስጠፋ ስፖርት ከውድድር ባለፈ በስነ ምግባር የታነጸ አገር ተረካቢ ትውልድ ለማፍራት የሚያስችል በመሆኑ በትምህርት ቤቶች የሰውነት…

                  Read More

                    የአስተዳደሩ ፖሊስ አባላት ለታላቁ ለህዳሴ ግድባችን አስፈላጊዉን ድጋፍ እንደሚያደርጉ አስታወቁ ::

                    የድሬዳዋ አስተዳደር የፖሊስ ኮሚሽን ሰራተኞች እና አባላት ለታላቁ የኢትዮጲያ ህዳሴ ግድብ ግንባታ የሚውል የአንድ ወር ደሞዛቸው በአንድ አመት ከፍለዉ ለማጠናቀቅ ቃል ገብተዋል ፡፡ በአንድ አመት ዉስጥ ከተቋሙ በ6 ሚሊዮን ብር የቦንድ ግዢ ለመፈፀም መስማማታቸዉን ዛሬ ጠዋትየድሬዳዋ አስተዳደር ፖሊስ ኮሚሽን የህዝብ ግንኙነትና የለውጥ ስራ አመራር ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር ኮማንደር ግምቹ ካቻ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጪያ ገልፀዋል ፡፡ ኮማንደር…

                    Read More

                      ከየካቲት 18/2012 ዓ.ም ጀምሮ በሐረር ከተማ ሲሰጥ የነበረው የብልፅግና ፓርቲ የድሬዳዋ እና የሐረር መካከለኛ አመራሮች ስልጠና ተጠናቋል::

                      በስልጠናው መዝጊያ ላይ ተገኝተው ንግግር ያደረጉት የድሬዳዋ አስተዳደር ም/ከንቲባ አህመድ ቡህ ሰልጣኞቹን “በቀጣይ ወደ ስራችሁ ስትመለሱ በአገልጋይነት መንፈስ ስራችሁን እና ኃላፊነታችሁን እንድትወጡ” ሲሉ አሳስበዋል:: በመደመር ጎዳና በመጏዝ መዳረሻችንን ብልፅግና እናደርጋለን ብለዋል ከንቲባው በንግግራቸው:: 580 የሚሆኑት እና ስልጠናቸውን ያጠናቀቁት መካከለኛ አመራሮቹ በሐረሪ ክልል አፈጉባኤ ወ/ሮ ሚስራ አብደላ አስተባባሪነት 44,500 ብር ከኪሳቸው በማሰባሰብ ለበጎ አድራጎት ለግሰዋል:: የድሬዳዋ…

                      Read More