የትራፊክ አደጋን መከላከል በሚቻልበት ሁኔታ ላይ ከባለድርሻ አካላት ጋር የፓናል ዉይይት ተካሄደ ፡፡

    የትራፊክ አደጋን መከላከል በሚቻልበት ሁኔታ ላይ ከባለድርሻ አካላት ጋር የፓናል ዉይይት ተካሄደ የፌዴራል ትራንስፖርት ባለስልጣን የድሬዳዋ ቅ/መስሪያ በድሬ ደዋ ከሚገኙ ባለድርሻ አካላት ጋር ከግዜ ወደ ግዜ እየጨመረና እየከፋ የመጣዉን የትራፊክ አደጋ መከላከል በሚቻልበት ሁኔታ ዙሪያ የፓናል ዉይይት ተካሄደ፡፡ በዚህ የፓናል ዉይይት ላይ የትራፊክ አደጋ በአስተዳደሩ ያለበትን ሁኔታን ፣ መንስኤዎቹ እና የመፍትሄ ሀሳቦችን የሚያሳይ ጥናታዊ ፁሁፍ…

    Read More