ሁለተኛ ሀገር አቀፍ የፅዳት ዘመቻ በድሬደዋ ከተማ ተካሄደ
በድሬደዋ ከተማ በጠቅላይ ሚኒሰተር ዶ/ር አብይ አህመድ በተላለፈው መልእክት መሰረት የተለያዩ አመራሮች፣ ነዋሪ ህብረተሰብ እና የሰራዊት አባላት እንዲሁም የቆሻሻ አስወጋጅ ማህበራት ተሳትፈዋል፡፡ በፅዳት ዘመቻው የተሳተፉ የከተማዋ ነዋሪዎች ዘረኝነትን እንፀየፋለን አብሮነትን እናከብራለን ሲሉ አስተያየታቸውን ሰተዋል፡፡ የድሬደዋ አስተዳደር መንግስት ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ኃላፊ አቶ እስቅያስ ታፈሰ በጽዳት ዘመቻው ላይ እንደተናገሩት ቁሻሻን ከቤታችን እንደምናስወግደደው ሁሉ በውስጣችን ያለውን…


