የኢፌድሪ መከላከያ ሠራዊት በህወሃት አጥፊ ቡድን ላይ እየወሰደ ያለውን እርምጃ እንደሚደግፉ የለገቢራ ገጠር ቀበሌ ነዋሪዎች ተናገሩ::

    የህወሃት አጥፊ ቡድን በቀርቡ በሰሜን እዝ ላይ ድንገተኛ ጥቃት መፈፀሙን ተከትሎ የሀገር መከላከያ ሠራዊታችን እርምጃ መውሰድ መጀመሩንና የህግ የበላይነት የማስከበር ስራ እየሰራ መሆኑን ተከትሎ ዜጎች መንግስት እየወሰደ ያለውን እርምጃ በመደገፍ ከመንግስት ጎን መሆናቸውን እየገለፁ ይገኛሉ፡፡ በድሬዳዋ እስተዳደር ስር ከሚገኙ ገጠር ቀበሌዎች አንዷ በሆነችው ለገቢራ ገጠር ቀበሌ ነዋሪዎች በወቅታዊ የሀገራችን ሁኔታ ላይ ውይይት ያደረጉ ሲሆን በውይይታቸውም…

    Read More

      በድሬደዋ አስተዳደር የሚገኙ ኡጋዞች፤አባ ገዳ እና የሀገር ሽማግሌዎች በሰሜን እዝ በሚገኙ የሀገር መከላከያ ሰራዊት አባላት ላይ በህወሀት የተቃጣውን ድንገተኛ ጥቃትን እንደሚያወግዙ ገለፁ፡፡

      ያሀገር ሽማግሌዎቹም ሆነ ኡጋዞቹ የሀገር መከላከያ ሰራዊት እየወሰደ ያለውን ህግ የማስከበር እርምጃም በሁሉም መልኩ ለመደገፍ መዘጋጀታቸውን ተናግረዋል፡፡ በድሬደዋ አስተዳደር የሚገኙ ኡጋዞች ፤አባ ገዳ እና የሀገር ሽማግሌዎች በወቅታዊ የሀገራችን ጉዳይ ላይ ውይይት አድርገዋል፡፡ በውይይቱም የመድረኩ ተሳታፊዎች እንደተናገሩት ህወሀት በሰሜን እዝ በሚገኘው የሀገር መከላከያ ሰራዊት ላይ ድንገታዊ ጥቃት በመፈፀም ባደረሰው ጥቃት ማዘናቸውንና ይህም የዚህ ቡድን የሀገር ክህደት…

      Read More