ፀሎተ ሀሙስ በክርስትና እምነት ተከታዮች ዘንድ ተከበረ

መላው የክርስትና እምነት ተከታዮች ዘንድ በፆም፣ በፀሎትና በስግደት የሚከበረው ፀሎተ ሀሙስ በዛሬው ዕለትም በድሬዳዋ ቅድስት ማሪያም ካቴደራል ቤተክርስትያን በተለያዩ ስነ-ስርአቶች ተከብሯል ። በዚህም ክርስቶስ ዝቅ ብሎ የሀዋርያቱን እግር በማጠብ ትህትናውን የገለፀበትን ተግባር በማሰብ “ህጽበተ እግር” ተከናውኗል። በፀሎተ ሀሙስ እየሱስ ክርስቶስ ታላቅ መንፈሳዊ ሚስጥርን የገለጠበት በፀሎት መትጋትንና ትህትናን በተግባር ያስተማረበት እንደሆነም ቀሲስ ደበበ ተመስገን ተናግራዋል። በአሉን…

Read More

Bulchiinsa Dirree Dhawaatti hojii tola Ooltummaa ji’oota Bonaan Manneen hawaasa harka qalleeyyiif ijaaraman eebifaman.

Qindeessummaa Komishinii Dargaggoota fi Ispoortii Bulchiinsa Dirree Dhawaattiin Dhaabileen Bulchiinsaa qaamo hojii idilee godhachuun hojii tola Ooltummaa ji’oota Bonaa raawachaa turan keessaa tokko Kan ta’e hawaasa harka qalleeyyiif Manneen deegarsaan ijaaraman Guyyaa arraa eebifamaniiru. Aanaalee Magaalaa Bulchiinsa Dirree Dhawaa kanneen gara garaa keessatti hawaasa harka qalleeyyiif Manneen deegarsaan ijaaramanii Guyyaa arraa eebbifamuun kennaman keessaa Aanaa…

Read More

በድሬዳዋ በበጋ ወራት የበጎ ፍቃድ ስራ የተገነቡ ቤቶች ለአቅመ ደካሞች ተላለፉ

በአስተዳደራችን የበጋ ወራት የበጎፈቃድ መርሃ ግብር የአቅመ ደካማ መኖሪያ ቤቶች የመልሶ ግንባታ ስራ እየተሰራ ይገኛል፡፡ የበጋ ወራት የበጎ ፍቃድ አገልግሎት ስራ ላይ ህብረተሰቡን የማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ችግሮችን ለመፍታት የሚያስችሉ ተግባራት እየተከናወኑ መሆናቸው ተገልጿል፡፡ በድሬደዋ አስተዳደር በበጋ ወራት የበጎ ፍቃድ የልማት ተግባራት ከ15 ሚሊዮን ብር በላይ የሚገመቱ የተለያዩ ሰው ተኮር የልማት ስራዎች መከናወናቸውን የወጣቶችና ስፖርት ኮሚሽነር አቶ…

Read More

ህዝቡን እየጎዳ የሚገኘውን የኑሮ ውድነት ለመቆጣጠር በመንግሥት እና በፓርቲ በኩል ከፍተኛ ትኩረት ተሰጥቶ እየተሰራ ነው – አቶ አደም ፋራህ

ህዝቡን እየጎዳ የሚገኘውን የኑሮ ውድነት ለመቆጣጠር በመንግሥት እና በፓርቲ በኩል ከፍተኛ ትኩረት ተሰጥቶ እየተሰራ እንደሚገኝ የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት እና የዋና ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ አደም ፋራህ ገለፁ። የብልጽግና ፓርቲ የዘጠኝ ወራት የስራ አፈጻጸም ግምገማ መድረክ በመካሄድ ላይ ይገኛል። መድረኩ ሶስተኛ ቀኑን የያዘ ሲሆን በዛሬው ዕለትም የኑሮ ውድነትን ለማረጋጋት፣ ከስራ ዕድል ፈጠራ እና የተረጂነት አመለካከትና…

Read More