Amharic #ዜና የድሬዳዋ አስተዳደር የመንግስት ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ለ2017 የትምህርት ዘመን ለአቅመ ደካማ ተማሪዎች የመማሪያ ቁሳቁስ ድጋፍ ለትምህርት ቢሮ አስረክቧል direcom2 years ago2 years ago01 mins አንድም ሕፃን በመማሪያ ቁሳቁስ አጥረት ምክንያት ከትምህርት መቅረት የለበትም በሚል መርህ የድሬዳዋ አስተዳደር የመንግስት ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ዝቅተኛ ገቢ ላላቸው ተማሪዎች የመማሪያ ቁሳቁስ ድጋፍ ያበረከተ ሲሆን፤ ድጋፉንም ለድሬዳዋ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ አስረክቧል፡፡ Read More
Amharic ለመላው የእስልምና እምነት ተከታዮች በሙሉ፥ እንኳን ለ1499ኛው የነቢዩ መሀመድ (ሰ.ዐ.ወ) የልደት በዓል ‘መውሊድ’ በሰላም አደረሳችሁ። #መልካምበዓል! direcom2 years ago00 mins Read More