ብስክሌትን የትራንስፖርት አማራጭ የማድረግ ባህል እንዲዳብር ጥሪ ቀረበ ከ55 ዓመታት በላይ የክስ ሪከርድ የሌለባቸው አሽከርካሪዎች ተሸልመዋል፡፡

    ከታህሳስ 7 እስከ ታህሳስ 22/2012 መንገድ ላይ የሚደርስ የትራፊክ አደጋን ለመቀነስ ታስቦ ሲካሄድ የቆየው የንቅናቄ ፕሮግራም ማሣረጊያውን የከተማዋን ስራ ፈላጊ ወጣቶች ብስክሌት በመሸለምና ለበርካታ አመታት ምንም አደጋ ሳያደርሱ ህግን ባለመተላለፍ ላሽከረከሩ ሹፌሮች የሜዳሊያና የእውቅና ሰርተፍኬት በመስጠት ማሣረጊያውን አድርጓል፡፡ ህብረተሰቡም ብስክሌትን እንደ አማራጭ ትራንስፖርት በመጠቀም የትራፊክ መጨናነቅን እንዲቀንስ ጥሪ ቀርቧል፡፡ የፌደራል ትራንስፖርት ሚኒስቴር እና የድሬዳዋ አስተዳደር…

    Read More

      “በህብር ወደ ብልፅግና” የምሁራን የውይይት መድረክ በድሬዳዋ ከተማ ተካሂዷል በአገራዊ ጉዳዮች ላይ የምሁራን ሚና ከፍተኛ መሆኑ ይታወቃል፡፡

      ምሁራን ቀደም ሲል በአገራዊ ጉዳዮች ላይ ያላቸው ተሳትፎና በመንግስትም የድርሻቸውን እንዲወጡ የሚደረገው ጥረት አጥጋቢ አልነበረም፡፡ ይሁንና ይህን ሰፊ ክፍተት የተረዳው መንግስት ክፍተቱን ለመሙላት ጥረት እያደረገ ይገኛል፡፡ የድሬዳዋ አስተዳደር የመንግስት ኮሚኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮም ይህን አገራዊ ክፍተት በመረዳትና የምሁራንን አይነተኛ ሚና በመገንዘብ ምሁራንን ያሳተፈ “በህብር ወደ ብልፅግና” በሚል መሪ ቃል ከምሁራን ጋር ውይይት አካሂዷል፡፡ የመንግስት ኮሚኒኬሽን ጉዳዮች…

      Read More

        ባለፉት 3 ወራት የ14 ሰዎች ህይወት በትራፊክ አደጋ ጠፍቷል ባሳለፍነው አመት በመንገድ ላይ በሚፈፀም የትራፊክ አደጋ7 መቶ 44 ሰዎች ጉዳት ደርሶባቸዋል 31 ዜጎች ህይወታቸው አለፋል ይህ አደጋ እያስከተለ ያለው ጉዳት እያሻቀበ መሆኑን ማሳያው ደግሞ አሁንም በአስተዳደሩ ባለፉት 3 ወራት ብቻ የ14 ሰዎች ህይወት በትራፊክ አደጋ ማለፉ ነው፡፡

        በሀገር አቀፍ ደረጃ የትራፊክ አደጋ የንቅናቄ ስራዎች እየተሰራ መሆኑ የሚታወቅ ሲሆን በድሬዳዋ አስተዳደር የፌደራል መንገዶች ባለስልጣን ቅርንጫፍ ጽ/ቤትም የትራፊክ አደጋን ለመቀነስ የሚረዱ የተለያዩ ተግባራትን በማከናወን ከታህሳስ 07 እስከ 22/2012 ዓ.ም የሚቆይ የንቅናቄ ስራዎችን እየሰራ ይገኛል፡፡ የፌደራል መንገዶች ባለስልጣን ድሬዳዋ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ዋና ዳይሬክተር አቶ ስሜነህ ለማ የትራፊክ አደጋን አስመልክቶ በተናገሩት ንግግር በአለማችን ካሉት መኪኖች 100%…

        Read More

          የድሬዳዋ አስተዳደር ከቻይናው ሲ.ሲ.ኢ.ሲ.ሲ ጋር የኢንዱስትሪ ፓርክ ግንባታ ስምምነት ተፈራረመ

          የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ከቻይናው ሲሲ.ኢ.ሲሲ (CCECC) ኩባንያ ጋር የኢንዱስትሪ ፓርክ ግንባታ ስምምነት ተፈራረመ። ስምምነቱንም የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ አህመድ ቡህ እና የሲሲ.ኢ.ሲሲ ኩባንያ ዋና ስራ አስፈፃሚ ጉዎ ቾንግፌንግ ትናንት በድሬዳዋ ከተማ ተፈራርመዋል። በትናንትናው እለት የተፈረመው ስምምነት በከተማዋ የቻይናው ሲሲ.ኢ.ሲሲ (CCECC) በመጀመሪያ ዙር በ370 ሄክታር መሬት ላይ የኢንዱስትሪ ፓርክ ለመገንባት የሚያስችለው መሆኑን የድሬደዋ ከንቲባ ዕህፈት…

          Read More

            ለመጪው ትውልድ ምቹ ድሬዳዋን ለማስረከብ በአካባቢ ጥበቃ ላይ በጋራ ልንሰራ ይገባል ተባለ፡፡

            የድሬዳዋ አስተዳደር የአካባቢ ደን እና አየር ንብረት ለውጥ ባለስልጣን ለአስተዳደሩ ነዋሪ የአካባቢ ጥበቃና ደን ልማት ግንዛቤ ለመጨመር ያለመ አስተዳደራዊ ኮንፈረንስ አካሂዷል፡፡ ‹‹ያልተገራ የተፈጥሮ ሀብት አጠቃቀም የመጪውን ትውልድ ህልውና የሚጋፋ ተግባር ነው››በሚል መሪ ቃል በተካሄደው ኮንፍረንስ ንግግር ያደረጉት የድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት አፈ ጉባኤ ወ/ሮ ፈጡም ሙስጠፋ እንደተናገሩት ድሬዳዋ በተፈጥሮ አደጋ መጠቃቷ የቅርብ ጊዜ ትውስታ መሆኑን…

            Read More

              የኢትዮጵያ ኦ/ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ፓትሪያርክ ብፁእ አቡነ ማትያስ በድሬዳዋ ለሚገኙ አብያተክርስቲያናት የይዞታ ማረጋገጫ ካርታ በመሰጠቱ ለአስተዳደሩ ምስጋና አቀረቡ።

              በድሬዳዋ መሐል ከዚራ በሚገኘው ሚካኤል ቤተከርስቲያን በተዘጋጀው የምስጋና መርሀግብር ላይ የተገኙት ብፁእ አቡነ ማትያስ አስተዳደሩ የቤተክርስቲያኗን የዘመናት ጥያቄ ተቀብሎ የይዞታ ማረጋገጫ ካርታ በመስጠቱ ምስጋና ያቀረቡ ሲሆን ቤተከርስቲያኗ ለምትሰጠው አገልግሎት ድጋፍና ትብብር ላበረከቱ ተቋማትም የምስጋና ምስክር ወረቀት አበርክተዋል። በምስጋና መርሀግብሩ ላይ የተገኙት ከንቲባ አህመድ ቡህ የጥምቀት በዓል በዩኔስኮ የማይዳሰሱ ቅርሶች መዝገብ ላይ በቅርስነት በመመዝገቡ የተሰማቸውን ደስታ…

              Read More

                “በህብር ወደ ብልፅግና” የምሁራን የውይይት መድረክ በድሬዳዋ ከተማ በመካሄድ ላይ ነው፡፡

                በአገራዊ ጉዳዮች ላይ የምሁራን ሚና ከፍተኛ መሆኑ ይታወቃል፡፡ ምሁራን ቀደም ሲል በአገራዊ ጉዳዮች ላይ ያላቸው ተሳትፎና በመንግስትም የድርሻቸውን እንዲወጡ የሚደረገው ጥረት አጥጋቢ አልነበረም፡፡ ይሁንና ይህን ሰፊ ክፍተት የተረዳው መንግስት ክፍተቱን ለመሙላት ጥረት እያደረገ ይገኛል፡፡ የድሬዳዋ አስተዳደር የመንግስት ኮሚኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮም ይህን አገራዊ ክፍተት በመረዳትና የምሁራንን አይነተኛ ሚና በመገንዘብ ምሁራንን ያሳተፈ “በህብር ወደ ብልፅግና” በሚል መሪ…

                Read More

                  ‹‹ህግ የማስከበር ስራ ላይ ባለስልጣን መ/ቤቱና ግብር ከፋዩ ተቀራርቦ መስራት ይጠበቅበታል›› አቶ ካሊድ መሀመድ የድሬዳዋ አስተዳደር ገቢዎች ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር የድሬዳዋ አስተዳደር ገቢዎች ባለስልጣን የሉካንዳ ንግድ ዘርፍ ግብር አወሳሰን እና አሰባሰብ ሥርዓትን ለመወሰን አዲስ በወጣው የአፈፃፀም መመሪያ ማሻሻያ ላይ ከግብር ከፋዮች ጋር የምክክር መድረክ አካሄደ፡፡

                  ባለስልጣን መስሪያ ቤቱ ቀደም ብሎ በስራ ላይ የነበረውን መመሪያ ቁጥር 8/2009 ያሉበትን ክፍተቶች በማጥናት በመመሪያ ቁጥር 18/2011 ማሻሻሉንም አስታውቋል፡፡ ይህ የሉካንዳ ንግድ ዘርፍ ግብር አወሳሰን እና አሰባሰብ ሥርዓትን ለመወሰን የተሻሻለው አዲሱ መመሪያ በግብር ሰብሳቢው ተቋምና በግብር ከፋዩ ህብረተሰብ መካከል ቀደም ብሎ ለአሰራር የሚያስቸግሩ አንቀፆችን በመለየት ማስተካከል የተቻለ ሲሆን ይህም የነበሩትን የአሰራር ችግሮች እንደሚቀርፍ በመድረኩ ላይ…

                  Read More

                    Filannoo Wliigalaa 6ffaa Qindeesitoonni Karoora Kurfii irratti mari’atan

                    Bulchiinsa Dirree Dhawaatti Paartii Badhaadhinaa bakka Bu’uun Sadarkaa Mana Marii Bulchiinsaa fi Sadarkaa Biyyaalessaatti Mana Marii Bakka Bu’oota Ummataaf Qaadhimamtoota Filannoof dhiyaatan kurfeessuuf Qindeesitoonni Karoora Kurfii irratti mari’atan. Waltajjii kana irratti Hoogantoonni Wajjiroottanii fi Biiroolee waliin marii taasifame irratti Hooganaan Waajira Paartii Badhaadhina kan damee Dirree Dhawaa Obbo Maabraatee Gabrayas akka jedhanitti haali dhibee Koronaa…

                    Read More

                      Eegumsa Naannoo ,Bosonaa fi Jijjiirama Qilleensaa irratti Koonfiraansii geggeefamuufi

                      Sadarkaa Bulchiinsa Dirree Dhawaatti haala qabiinsaa Qabeenya Uumamaa , Eegumsa Naannoo ,Bosonaa fi Jijjiirama Qilleensaa irratti kan xiyyeefatu mariin Koonfiraansii geggeefamuufi.   mariin Koonfiraansii geggeefamuuf jedhu kana ilaalchisuudhaan Bulchiinsa Dirree Dhawaatti Hoji-geggeessaan Waajjira Abbaan Taayitaa Naannoo ,Bosonaa fi Jijjiirama Qilleensaa Obbo Abduu Mahaamad ibsa gaazexeesitootaaf laataniin akka eeranitti qaamoleen ga’ee kanneen Naannawa Dirree Dhawaa kanneen…

                      Read More