የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ምስራቅ ዲስትሪክት ለ7ኛ ዙር የይቆጥቡ ይሸለሙ ባለእድለኞችን ሸልሟል፡፡

    በምስራቁ የሀገሪቱ ክፍል ያለው የቁጠባ ባህል እንዲጎለብት በተለያዩ መንገዶች በሰራሁት ስራ ከ1.2 ሚሊየን በላይ ደንበኞችን ማፍራት አስችሎኛል አለ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ምስራቅ ዲስትሪክ፡፡ ባንኩ የ7ኛው ዙር የይቆጥቡ ይሸለሙ ባለእድለኞችን ሸልሟል፡፡ ወጣት ናትናኤል ሁነኛው በሶማሌ ክልል ጎዴ ከተማ የመንግስት ሰራተኛ ሲሆን ከእለት ገቢው ላይ በቆጠባት አነስተኛ ገንዘብ በደረሰው እጣ መለስተኛ የህዝብ ማመላለሻ ተሸከርካሪ ተሸላሚ ሆኗል ወጣቱ…

    Read More

      የበጐ ፍቃደኝነት ስራ ማብቂያ የለውም ሲሉ የአስተዳደሩ ወጣቶች ገለፁ ለ25 በጐ ፍቃደኞችም እውቅና ተሰጥቷል፡፡

      የድሬደዋ አስተዳደር የ2010 ዓ.ም የክረምት ወራት የወጣቶች በጐ ፍቃድ አገልግሎት ማጠቃለያ ስነ-ስርዓት በከተማና ገጠር ቀበሌ የተውጣጡ በጐፍቃደኛ ወጣቶች በተገኙበት ተጠናቅቋል፡፡ በመዝጊያ ስነ-ስርዓቱላይ በገንዘብና በጉልበታቸው ድጋፍ ላደረጉ የተለያዩ አካላትና ተቋማት ምስጋናና ሽልማት ተበርክቶላቸዋል፡፡ የአስተዳደሩን ከንቲባ በመወከል ንግግር ያደረጉት የኢህአዴግ ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ሽመልስ ከበደ እንደተናገሩት በአስተዳደራችን የወጣቶች የክረምት በጐ ፍቃድ አገልግሎት ላይ ሰላሳ ዘጠኝ ሚሊዮን ስድስት…

      Read More

        የትምህርት ጉዳይ የባለድርሻ አካላት ብቻ ሳይሆን የሁሉም ህብረተሰብ ነው ያሉት የድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት ዶ/ር ያሬድ ማሞ

        የድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ ማህበረሰብ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የትምህርት ስልጠና ፍኖተ-ካርታ የጥናት ውጤት ግብዓት ማሰባሰቢያ የውይይት መድረክ እየተካሄድ ይገኛል፡፡ ከመስከረም 28-30/2011 ዓ.ም ለሶስት ተከታታይ ቀናት በሚካሄደው የፍኖተ-ካርታ ውይይት የትምህርት ጥራትና ፍታዊ የትምህርት አሰጣጥ እንዲሁም የነበረው የትምህርት አሰጣጥ ጨምሮ በሌሎች ጉዳዮች ላይ ሰፊ ውይይት ይደረጋል ተብሎ ይጠበቃል፡፡ የድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት ዶ/ር ያሬድ ማሞ እንደተናገሩት የትምህርት ጉዳይ የባለድርሻ አካላት…

        Read More

          ብዙ ዋጋ ከፍለን የደከምንበትን ጉዳይ ማን ይረከብ?

          የአስተዳደሩ መልዕከት ብዙ ዋጋ ከፍለን የደከምንበትን ጉዳይ ማን ይረከብ? ሀገር የሚገነባው በትውልድ ቅብብሎሽ እንጂ በአንድ ትውልድ ብቻ ተገንብቶ ያለቀለት ሀገር በዚህ ምድር ላይ የትም አይገኝም፡፡ ስለሆነም ካለፈው ትውልድ ያለው ትውልድ ያላለቀ ሥራን እየተረከበና ከውድቀታቸውና ከስኬታቸው እየተማረ ሁሉም በተራው አደራውን ሲወጣ ነው ሀገር እዚህ የደረሰችው፡፡ ይህ የአደራ ቅብብሎሽ ትላንትናም ነበር ዛሬም አለ ነገም ይቀጥላል፡፡ በዚህ ሁሉ…

          Read More

            ጦርነት ከፈታው ወሬ የፈታው ይብሳል

            ሀገራችን ኢትዮጵያ ላለፉት በራካታ ዓመታት የውጪና የውስጥ እርስ በእርስ ግጭቶችና ጦርነቶችን አሳልፋለች፡፡ በዚህም ምክኒያት  በፖለቲካው፣ በማህበራዊውና በኢኮኖሚው ዘርፍ ትልቅ እመረታ ማምጣት ሲገባት በተቃራኒው ከድጡ ወደ ማጡ እያለች እዚህ ደርሳለች፡፡ የሚገርመውና የሚያሳዝነው ግን አብዛኛዎቹ የውጪም ሆነ የውስጥ እርስ በእርስ ግጭቶች የተከሰቱት በተሳሳቱ ወሬዎችና ሀገራችንን የማተራመስ አጀንዳ ያነገቡ ኃይሎች በሚያቀነባብሩት የሚዲያ ወሬ ድግስ ነው፡፡ ሀገራችን ኢትዮጵያ ከውስጥም…

            Read More

              ጦርነት ከፈታው ወሬ የፈታው ይብሳል

              ሀገራችን ኢትዮጵያ ላለፉት በራካታ ዓመታት የውጪና የውስጥ እርስ በእርስ ግጭቶችና ጦርነቶችን አሳልፋለች፡፡ በዚህም ምክኒያት  በፖለቲካው፣ በማህበራዊውና በኢኮኖሚው ዘርፍ ትልቅ እመረታ ማምጣት ሲገባት በተቃራኒው ከድጡ ወደ ማጡ እያለች እዚህ ደርሳለች፡፡ የሚገርመውና የሚያሳዝነው ግን አብዛኛዎቹ የውጪም ሆነ የውስጥ እርስ በእርስ ግጭቶች የተከሰቱት በተሳሳቱ ወሬዎችና ሀገራችንን የማተራመስ አጀንዳ ያነገቡ ኃይሎች በሚያቀነባብሩት የሚዲያ ወሬ ድግስ ነው፡፡ ሀገራችን ኢትዮጵያ ከውስጥም…

              Read More

                ተክክለኛና ምክኒያታዊ እንድንሆን መረጃን ከትክክለኛ ምንጭ እንውሰድ

                ማንኛውም ሀገር ወዳድ ዜጋ በማህበራዊው፣ በኢኮኖሚውና በፖለቲካው በንቃት ተሳትፎ ለሀገሩ አንዳች አስትዋጽዖ ማበርከት ይፈልጋል፡፡ ይህንን የተቀደሰና ከሀገር ፍቅር የሚመነጭ ፍላጎት ውጤታማ እንዲሆን ለማድረግ እና ቀጣይ እንዲሆን ለማድረግ ትክክለኛና ከምንጩ የተቀዳ መረጃ ያስፈልገናል፡፡ ምክኒያቱም ስለራሳችንም ሆነ ስለሀገራችን ትክክለኛና ተገቢ ውሳኔ ለመወሰን በትክክለኛ መረጃ ላይ መመስረት ስለሚገባ ነው፡፡ አሁን እንደሀገር  እና እንደ ህዝብ የምንገኝበት  ተጨባጭ ሁኔታ  እንደሚያመላክተው …

                Read More