በድሬ ደዋ በተካሄደ ድንገተኛ ኦፕሬሽን የተለየዩ ሀገራት የመገበያያ ገንዘብ በቁጥጥር መዋሉ ተገለፀ::

    በድሬ ደዋ የጋራ የሰላም ም/ቤት ባካሄደዉ ድንገተኛ ኦፕሬሽን የተለየዩ ሀገራት የመገበያያ ገንዘብ በቁጥጥር መዋሉን የአስተዳደሩ ምክትል ከንቲባ እና የንግድ ኢንደስቲሪና ኢንቨስትመንት ቢሮ ሀላፊ አቶ ከዲር ጁሃር ዛሬ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጨያ ገለፁ፡፡ በድሬዳዋ አስተዳደር የተለየዩ ሀገራት የመገበያያ ገንዘብ እና ከህገወጥ የገንዘብ ምንዛሪ ጋር በተያያዘ 4 ሰዎች በቁጥጥር ስር ሲውሉ ከ944 ሺህ በላይ የኢትዮጵያ ብር ጨምሮ በርካታ…

    Read More

      የምስራቅ ኢትዮጵያ የፀጥታ አካላት የጋራ የምክክር መድረክ በድሬዳዋ ከተማ ተካሄደ ፡፡

        ሜጀር ጀነራል ዘውዱ በላይ የምስራቅ ዕዝ ዋና አዛዥ በምክክር መድረክ ላይ እንደተናገሩት የፀጥታ አካላት ተገቢውን ግንዛቤ በመውሰድ ከገንዘብ ኖት ምንዛሬ ጋር ተያይዞ ህገ-ወጥ የገንዘብ ዝውውር በመቆጣጠር ሂደት ላይ ሊኖራቸው ስለሚገባ ሚና አብራርተዋል፡፡ የፀጥታ አካላቱ በክልላቸው እና በከተማ አስተዳደር ተጨማሪ ኬላዎችን በማቋቋም ስራዎችን መሰረት እንዳለባቸው የገለፀት ሜጀር ጀነራል ዘውዱ በላይ እነዚህን ስራዎች ለማከናወን የፀጥታ አካላት…

      Read More

        laamaha amaanka ee bariga dalka ayaa kulan ka qaatay masuuliyiinta ismaamulka iyago ka wada xaajooday sidii looga hortagi lahaa lacagaha sharci darada.

        kulankani ayaa lagu gor-feeyay habka lagu xaqiijin karo hawlaha logu jiro ka hortagida lacagaha sharci darada ah ee dhaqaalaha dalka hoos u dhigaaya. ugu danbayn tii ayaa waxaa la isla qaatay in muwaadiniinta loo ogolayn in ay guryaha ku haystaan lacago ka baan 1.5 milyay oo birr ayna keenaan baananka iyado xaruumaha ganacsi ee uu…

        Read More