Amharicየድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ከንቲባ ከድር ጅሀርን ጨምሮ የካቢኔ አባላት እና የኢትዮጵያ ጋዜጠኞች ያካሄዱት ጨዋታ በድሬዳዋ ከፍተኛ የመንግስት ሀላፊዎች 3ለ0 የኢትዮጵያ ጋዜጠኞችን አሽንፏል። direcom2 years ago01 mins በእግር ኳስ ጨዋታውም የድሬዳዋ አስተዳደር ከፍተኛ ባለስልጣናት አብላጫውን ጨዋታ በበላይነት የመሩ ሲሆን ክቡር ከንቲባ ከድር ጅሀርን በጨዋታው አንድ ጎል አግብቷል። በአሁኑ ሰዓትም በሁለቱ ብሔራዊ ቡድኖች መካከል ጨዋታው እየተካሄደ ነው። Post navigation Previous: Taphni Michoomaa Kubaa Miilaa kan Gareen Biyyooleessa Itoophiyaa fi Garee Biyyooleessaa Ugaandaa waliin taasifamu jalqabuufi deema.Next: dhakhtakni refaraalka ee aleedahay jaamacada dir dhabe waxbarasho dhakhtarnimo lagabarani oo maanta ladaah furay adeegna bixinaya . Leave a Reply Cancel replyYour email address will not be published. Required fields are marked *Comment * Name * Email * Website Save my name, email, and website in this browser for the next time I comment. Δ
የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ አቶ ከድር ጅሃር በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ በዛሬው ዕለት በግንባር ተገኝተው ድምፅ ሰጥተዋል። direcom5 days ago5 days ago 0