ኢትዮጵያና ኬንያ በቀጣናው ሰላምና ደህንነትን ማረጋገጥ በሚችሉበት ሁኔታ ላይ ተወያይተዋል – ለገሰ ቱሉ (ዶ/ር)

ኢትዮጵያ እና ኬንያ በምስራቅ አፍሪካ ቀጣና ሰላምና ደህንነትን ማረጋገጥና የኢኮኖሚ ትብብርን ማጠናከር በሚችሉበት ሁኔታ ላይ መምከራቸውን የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ለገሰ ቱሉ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) የኬንያ ጉብኝትን አስመልክቶ ሚኒስትሩ በሰጡት ማብራሪያ÷ “ኢትዮጵያና ኬንያ ረጅም ጊዜ የቆየ የትብብር፣ የአጋርነት እና የወንድማማችነት ህብረት አላቸው” ብለዋል፡፡ ቀደምት መሪዎች በሰሩት ስራ በሀገራቱ መካከል ግጭቶች እንደሌሉ በመግለጽ፤…

Read More

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) እና ፕሬዝዳንት ዊልያም ሩቶ በኬንያ ሱስዋ ናሮክ ወረዳ የሚገኘውን እና ከኢትዮጵያ በኩል ከወላይታ ሶዶ የ500 ኪሎ ቮልት ከፍተኛ ኃይል መለወጫ ጣቢያ መስመር ማብቂያ የሆነውን የኬትራኮ ኮንቨርተር ስቴሽንን ጎብኝተዋል።” – ጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት

Read More

Waldaan Aksiyoonaa Daldalaafi Invastimantii Alaa Qalloo Dirree Dhawaatti Hundeeyfame.

Kaappitaala Birrii Mil. 22.2 oliin Biyya Saawudiitti kan hundeeyfame Waldaan Aksiyoonaa Daldalaafi Invastimantii Alaa Qalloo Damee isaa Lammaffaa Dirree Dhawaatti Hundeesse. Kantibaa Bulchinsa Dirree Dhawaa Obbo Kadiir Juhaar sagantaa hundeeffama Waldaa Aksiyoonaa Alaa Qalloo kanarratti argamuun haasaa kabajaa yommuu taasisanitti namni kamiyyuu ijaaramuudhaan hojii daldalaafi misoomaa barbaade keessatti seenee hojjechuuf carraa uumametti fayyadamuu akka danda’u…

Read More

ከ22.2 ሚሊየን ብር በላይ ካፒታል ያለው “አለ ቀሎ የንግድና ኢንቨስትመንት ኃላፊነቱ የተወሰ አክስዮን ማህበር በድሬዳዋ ተመሰረተ

በንግድና ኢንቨስትመንት ስራዎች ውስጥ በመሳተፍ በአገር ዕድገት ላይ የድርሻውን ለማበርከት አላማ ያለው የአለ ቀሎ የንግድና የኢንቨስትመንት አክስዮን ማህበር ዛሬ በድሬዳዋ በቢካፒታል ሆቴል ተመሠረተ ። የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ የተከበሩ ከድር ጁሃር በምስረታው ስነ-ስርዓት ላይ ባደረጉት ንግግር መንግስት ሁሉም ሰው በማህበር ተደራጅተው በአገር ሁለንተናዊ ዕድገት ላይ የድርሻቸውን ለማበርከት የሚያደርጉት ጥረት እንድምያበረታታ ገልፀው አላ ቀሎ ማህበረ ከዚህ በፊት…

Read More

Hawaasa Fayyummaansaa Eeggame Uumuudhaaf Faaydaa Sochiin Qaamaa Qaburratti Hubannoo Hawaasaa Guddisuu Akka Barbaachisu Komishinar Firaanol Bulchaa Ibsan.

Bulchinsa Dirree Dhawaatti sosochiin qaamaa mataduree “Sochii ga’umsa qaamaa sa’aa tokkoo miliyoonotaaf” jedhuun gaggeeffame. Hogganaan Biiroo Komishinii Dargaggoofi Ispoortii Bulchinsa Dirree Dhawaa Komishinar Firaaol Bulchaa yaada kennaniin mataduree sochii qaamaa sa’aa tokkoo miliyoonotaaf jedhu kanaan akka biyyaatti marsaa 3 qofatti namoota mil. 10 ol, akkasumas bulchinsatti namoota kuma 100 ol hirmaachisuun kan danda’ame ta’uu ibsan….

Read More

128ኛው የዓድዋ ድል በዓል የሰራዊታችንን ድሎችና አኩሪ ገጽታ በሚያጎላ መልኩ ይከበራል – የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት

128ኛው የዓድዋ ድል በዓል የሰራዊታችንን ድሎችና አኩሪ ገጽታ በሚያጎላ መልኩ ይከበራል ሲል የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት አስታወቀ። የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ዴኤታ ሰላማዊት ካሳ በሀገራዊ ወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ መግለጫ ሰጥተዋል። በመግለጫቸውም 128ኛው የዓድዋ ድል በዓል አከባበርን በተመለከተ እንደተናገሩት ፥ አምና 127ኛውን የዓድዋ ድል መታሰቢያ በዓል አከባበርን የሀገር መከላከያ ሰራዊት እንዲያስተባብር ተደርጎ ከፍተኛ በሆነ ሀገራዊ ንቅናቄ በድምቀት…

Read More

ጤንነቱ የተጠበቀ ማህበረሰብ ለመፍጠር የአካል ብቃት እንቅስቃሴ ያለውን ጠቀሜታ በማህበረሰቡ ዘንድ ማሳደግ እንደሚገባ የድሬዳዋ አስተዳደር ወጣቶችና ስፖርት ኮሚሽን ኮሚሽነር አቶ ፍራኦል ቡልቻ ገለጹ፡፡

የአንድ ሰዓት የአካል ብቃት እንቅስቃሴ ለሚሊየኖች በሚል መሪ ቃል በድሬዳዋ ከተማ አቀፍ የማህበረሰብ ስፖርት ንቅናቄ ተካሒዷል፡፡ የአንድ ሰዓት የአካል ብቃት እንቅስቃሴ ለሚሊየኖች በሚል መሪ ቃል በድሬዳዋ ከተማ አቀፍ የማህበረሰብ ስፖርት በሀገራቀፍ ደረጃ በሶስት ዙሮች ከአስር ሚሊየን ፣ እንደ ድሬዳዋ አስተዳደር ደግሞ ከመቶ ሺህ ህዝብ በላይ መማሳተፍ መቻሉን ነው የድሬዳዋ አስተዳደር ወጣቶችና ስፖርት ኮሚሽን ኮሚሽነር አቶ…

Read More

የድሬዳዋ አስተዳደር ወጣቶችን ጨምሮ 20 ሚሊየን ወጣቶችን በስልጠና ተደራሽ ለማድረግ ያለመ ስምምነት ተፈረመ

በቀጣዮቹ ስምንት ዓመታት 20 ሚሊየን ወጣቶችን ለማሰልጠን እና 10 ሺህ ወጣቶችን በአሰልጣኞች ስልጠና ተደራሽ ለማድረግ ያለመ የለውጥ ትውልድ የተሰኘ ስምምነት ተፈርሟል፡፡ ስምምነቱ የተፈረመው በሴቶችና ማኅበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር እና ብሬክ ስሩ ትሬዲንግ አ.ማ ድርጅት መካከል ነው፡፡ ተከታታይነት ያላቸው የስብዕና ልማት፣ የአስተሳሰብ ለውጥ የልቦና ውቅርን የሚያስተካክሉ ስልጠናዎች መስጠትን ያለመ ነው። ስልጠናውም በቀጣዮቹ ስምንት ዓመታት በሁሉም ክልሎችና በሁለቱ…

Read More