Amharicየአላ ቀሎ የንግድ ኢንቭስትመንት ኃ/የተ/ የግል ማህበር ምስረታ መርሃ ግብር በመካሄድ ላይ ይገኛል። direcom2 years ago01 mins ማህበሩ በሳውዲ አረቢያ በ20.3 ሚልዮን ብር በላይ ካፒታል የተቋቋመ ሲሆን በዛሬው እለትም የእውቅና ፕሮግራሙና ምስረታው በድሬ ዳዋ አስተዳደር በቢካፒታል ሆቴል እየተካሄደ ይገኛል። Post navigation Previous: ጤንነቱ የተጠበቀ ማህበረሰብ ለመፍጠር የአካል ብቃት እንቅስቃሴ ያለውን ጠቀሜታ በማህበረሰቡ ዘንድ ማሳደግ እንደሚገባ የድሬዳዋ አስተዳደር ወጣቶችና ስፖርት ኮሚሽን ኮሚሽነር አቶ ፍራኦል ቡልቻ ገለጹ፡፡Next: 128ኛው የዓድዋ ድል በዓል የሰራዊታችንን ድሎችና አኩሪ ገጽታ በሚያጎላ መልኩ ይከበራል – የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት Leave a Reply Cancel replyYour email address will not be published. Required fields are marked *Comment * Name * Email * Website Save my name, email, and website in this browser for the next time I comment. Δ
የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ አቶ ከድር ጅሃር በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ በዛሬው ዕለት በግንባር ተገኝተው ድምፅ ሰጥተዋል። direcom5 days ago5 days ago 0