በኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር ዋና ዳይሬክተር ወ/ሮ ትዕግስት ሃሚድ የተመራ ልኡካን ቡድን ድሬዳዋ ከተማ ገባ
“ቁልፍ የመሰረተ-ልማት ደህንነት ለዲጂታል ሉአላዊነት” በሚል 5 ኛው ሀገር አቀፍ የሳይበር ደህንነት ወር ከጥቅምት አንድ ጀምሮ እየተከበረ ሲገኝ ይህንንም አስመልክቶ ሀገራዊ የሳይበር ደህንነት ፖሊሲ ትግበራ እና የባለድርሻ አካላት ሚና በሚል ርዕስ ከክልልና ከከተማ አስተዳደር አመራሮችና ከባለድርሻ አካላት ጋር የተዘጋጀ የምክክር መድረክ ላይ ለመሳተፍ ነው ወ/ሮ ትዕግስት ወደ ድሬዳዋ የገቡት:: በዚህም ጥቅምት 25 እና 26/2017 አ.ም…


