Fayyadamummaa Diyaaspooraawwan Dhalattoota Dirree Dhawaa Mirkaneessuun Akka Danda’uuf Odeeffannoo Barbaachisoo Ta’an Sassaabuun Kan Barbaachisu Ta’uun Insane.

#DGC Sadaasa 19/2017 Waajjira Kantibaa Bulchinsa Dirree Dhawaatti Daayreektoreetiin Dhimmoota Diyaaspooraa Mataduree “Diyaasporaa Maappingifi Hojii Manajimantii Piroojektii Sassaabbii Ragaa diyaspooraawwan Dhalatoo Dirree Dhawaa Manaa Manattii Aanaalee Magaalaafi Baadiyyaa Bulchinsa Dirree Dhawaattii gaggeeysuuf Qooda fudhattoota waliin marii gaggeeyse. Daayreetarri Daayreektoreetii Dhimmoota Diyaaspooraa Bulchinsa Dirree Dhawaa Obbo Biniyaam Girmaa Waltajjii Marii Kana haasaan yommuu bananitti dhalattootaafi jaalattoota…

Read More

በድሬዳዋ አስተዳደር የአምራች ኢንዱስትሪውን ዘርፍ ለማሳደግ እና ውጤታማ ለማድረግ ስራዎችን በርብርብና በቅንጅት መስራት እንደሚገባ የአስተዳደሩ ክቡር ከንቲባ አቶ ከድር ጁሃር ገለፁ::

#DGC ህዳር 19/2017 በዛሬው ዕለት የድሬዳዋ አስተዳደር ንግድ ፣ ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት ቢሮ ከባለድርሻ አካላት ጋር የአምራች ኢንዱስትሪውን ዘርፍ ለማበረታታት እንዲሁም “የኢትዮጲያ ታምርት ንቅናቄን” ለመደገፍ የጋራ የስምምነት ሰነድ ተፈራረመ። በዚህም በመድረኩ የተገኙት የድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ከንቲባ አቶ ከድር ጁሃር በኢንደስትሪው ዘርፍ የሚሰሩ ስራዎችን በቅንጅት መስራት ውጤታማ እንደሚያደርግ ተናግረው፤ “የኢትዮጵያ ታምርት” ንቅናቄም በድሬዳዋ አስተዳደር ተስፋ ሰጪ ስራዎች…

Read More

በውጭ ሀገራት የሚኖሩ ትውልደ ድሬዳዋ ዲያስፖራዎችን ተጠቃሚነታቸውን ለማሳደግ የሚያግዝ የቤት ለቤት መረጃ አሰባሰብ እንደሚሰራ ተገለፀ

#DGC ህዳር 19/2017 በድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ ጽ/ቤት የዲያስፖራ ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት በዲያስፖራ ማፒንግ እና ፕሮጀክት ማኔጅመንት ስራ በውጪ ሀገራት የሚኖሩ ትውልደ ድሬዳዋ ዲያስፖራዎችን የቤት ለቤት ምዝገባ፤ በከተማ እና በገጠር ወረዳዎች መረጃ ለመሰብሰብ እና ለማደራጀት በሚያስችሉ ጉዳዮች ዙሪያ ከባለድርሻ አካላት ጋር በዛሬው እለት የውይይት መድረክ አካሂዷል። መድረኩን በንግግር የከፈቱት በከንቲባ ፅህፈት ቤት የዲያስፖራ ማስተባበሪያ ጉዳዮች ዳይሬክተር አቶ…

Read More

በድሬዳዋ አስተዳደሩ ለውጡን ተከትሎ በትራንስፖርት ዘርፍ የተመዘገቡ ስኬቶች አበረታች መሆናቸው ተገለፀ።

#DGC | ህዳር / 2017 ዓ.ም በአስተዳደሩ ለውጡን ተከትሎ በትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ዘርፍ የተመዘገቡ ስኬቶች ለሀገራዊ ብሎም ለአስተዳደሩ እድገት የሚኖራቸው አበርክቶ ከፍተኛ መሆኑን የድሬዳዋ አስተዳደር የትራንስፖርት እና ሎጅስቲክ ባለስልጣን መስሪያ ቤት ዋና ስራ አስፈፃሚ የሆኑት ክብርት ወ/ሮ ሽኩሪ አቡድረህማን በዛሬው እለት ከመንግስት ኮሙኒኬሽን ጋዜጠኞች ጋር ባደረጉት ቃለ ምልልስ አስታውቀዋል። የድሬዳዋ አስተዳደር የትራንስፖርት እና ሎጅስቲክ ባለስልጣን…

Read More

የፌደራል ፣ የክልልና የከተማ አስተዳደሮች የገቢ ተቋማት የ4 ወራት የገቢና የዋና ዋና ስራዎች እቅድ አፈፃፀም ግምገማ የጋራ ምክክር መድረክ ተሳታፊዋች በድሬዳዋ አስተዳደር እየተሰሩ ያሉ የልማት ስራዋችን ጎበኙ

#DGC | ህዳር 17/2017 በጉብኝት መርሀ ግብሩም የገቢዎች ሚኒስቴር ሚኒስትር ክብርት ወ/ሮ ዓይናለም ንጉሴ እንዲሁም ሌሎች የሚኒስቴሩ፣የክልልና የከተማ ቅ/ጽ/ቤት አመራሮች ተገኝተዋል። በዚህም በጉብኝታቸው የድሬዳዋን ኢንተርናሽናል እስታዲየምን፣ ነፃ የንግድ ቀጠናን እንዲሁም የሲቪክ ሴንተርን ተመልክተዋል። የፌደራል ፣ የክልልና የከተማ አስተዳደሮች የገቢ ተቋማት የ4 ወራት የገቢና የዋና ዋና ስራዎች እቅድ አፈፃፀም ግምገማ የጋራ ምክክር መድረክ በድሬዳዋ አስተዳደር በትላንትናው…

Read More

ለውጡና የለውጡ ፍሬዎች

በሕዝብ ግፊትና በፓርቲ ሳቢነት የመጣው ሀገራዊ ለውጥ፣ የመጀመሪያውን ምእራፍ እየተሻገረ ነው፡፡ በዚህ የመጀመሪያ ምእራፍ የለውጡን ሐሳቦች በቃልና በተግባር ተገልጠዋል፡፡ የለውጡ ፈተናዎችም አካል ገዝተው በሚገባ በመገለጣቸው ሕዝብ ዐውቆ እንዲታገላቸው ተደርጓል፡፡ ይሄም የለውጡን ፍሬዎች ለማጎምራት፣ የለውጡን ፈተናዎችንም ለመርታት ዕድል ሰጥቷል፡፡ ባለፉት ስድስት ዓመታት በኢትዮጵያ ዘመናዊ የፖለቲካ ታሪክ ሲጠየቁ የነበሩ ጥያቄዎች ከቃል አልፈው ተግባራዊ ምላሽ አግኝተዋል፡፡ የፖሊሲ፣ የሕግ…

Read More

የገቢዎች ሚኒስቴር ሚንስትር ክብርት ወ/ሮ አይናለም ንጉሴ ማምሻውን ድሬዳዋ ከተማ ገቡ::

የገቢዎች ሚኒስቴር ሚንስትር ክብርት ወ/ሮ አይናለም ወደ ድሬዳዋ የመጡበት ዋነኛ አላማ የፌደራል ገቢዎችና የክልል ገቢዎች የጋራ ምክክር መድረክ ላይ ለመሳተፍ መሆኑ ከወዲሁ ታውቋል። ክብርት ወ/ሮ አይናለም ድሬዳዋ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ ሲደርሱም በአስተዳደሩ ደማቅ አቀባበል ተደርጎላቸዋል። በኤደን ሳሙኤል ፎቶ:- አገኘሁ ሸዋረጋ

Read More

በድሬዳዋ አስተዳደር ቢዮአዋሌ ክላስተር ለገቢራ ገጠር ቀበሌ የደረሱ የአርሶ አደር የማሽላ ሰብሎች ተሰበሰቡ::

#DGC ህዳር 15/2017 በድሬዳዋ አስተዳደር የ 2017 የምርት ማሰባሰብ ንቅናቄ በቢዮ አዋሌ ክላስተር ለገቢራ ገጠር ቀበሌ የተካሄደ ሲሆን የደረሱ የማሽላ ሰብሎችም ተሰብስበዋል ። በዛሬው እለትም ከ 200 በላይ የፀጥታ አካላት ተሳታፊ ከመሆናቸውም በላይ ሰራዊቱ የሀገራቸውን ሰላም እና ፀጥታ ከማስጠበቅ ጎን ለጎን ከወገኖቻቸው ጎን መሆናቸውን በተጨባጭ ማሳየት መቻላቸውን የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ ክቡር አቶ ከድር ጁሀር ተናግረው…

Read More

Dhaabbannii Leenjii Qophii Nyaataafi Keessummeessuu SKC barattoota 100 Leenjisiise Eebbise.

#DGC Sadaasa 15/2017 Ejensii Leenjii Barnootaafi Ogummaa Biiroo Hojiifi Dandeettii Bulchinsa Dirree Dhawaatti Dhaabbanni Leenjii qophii nyaataafi Keessumeessuu SKC Sagantaa kabaja guyyaa hundeeffama isaa waggaa tokkoffaa har’a kan gaggeesse yommuu ta’u guyyaa kanattis marsaa 5ffaaf kanneen leenjisaa ture barattootaa 100 eebbisiise. Kabajamoo Afayaa’ii Mana Mario Bulchinsa Dirree Dhawaa Aadde Fatiyaa Aden Saganticharratti argamuun ergaa baga…

Read More

በድሬዳዋ አስተዳደር የተሰሩ የልማት ስራዎች ተጎበኙ::

#DGC ህዳር 10/2017 የብልፅግና ፓርቲ 5ኛ ዓመት የምስረታ በዓል ምክንያት በማድረግ የተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎችን ያካተተ የጉብኝት መርሃ ግብር ተካሄደ፡፡ በጉብኝቱ የከተማ እና የገጠር ነዋሪዎች፣ የአስተዳደሩ ሴክተር መስሪያ ቤት ሰራተኞች፣ አመራሮች፣ የፓርቲው አባላት፣ እንዲሁም የማህብረሰብ አንቂዎች፣ ወጣቶችና ተማሪዎች ተሳትፈዋል፡፡ የድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት አፈ ጉባኤ ክብርት ወ/ሮ ፈቲያ አደን የተመራ ልዑካን ቡድን የድሬዳዋ ነፃ የንግድ ቀጠና፣…

Read More