የድሬዳዋ “ደረቅ ወደብ በመልቲ ሞዳል አገልግሎት ባለፉት 3 ወራት 334 ኮንቴነር ማስተናገዱን እና በተያዘው ሩብ አመት 21 ሚሊዮን ብር ገቢ ማግኘቱን ገለፁ ።
የድሬዳዋ “ደረቅ ወደብ ” በቀን ከ2400 በላይ የጭነት ተሽከርካሪዎችን ያስተናግዳል :: ደረቅ ወደቡ በመልቲ ሞዳል አገልግሎት በያዝነው ሩብ አመት 334 ኮንቴነር ማስተናገድ መቻሉ ተገልጿል። በዚህም በሩብ አመቱ ከአገልግሎት 21 ሚሊየን ብር ትርፍ ማግኘቱን የድሬዳዋ ደረቅ ወደብ አገልግሎት ድርጅት አስታውቋል :: የኢትዮጵያ ባህር ትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ የድሬዳዋ ደረቅ ወደብ አገልግሎት ድርጅት ዋና ስራ አስኪያጅ አቶ ኤፍሬም ታደለ…


