የድሬዳዋ አስተዳደር የክላስተር ልማትና አስተዳደር ስኬቶች በሚል መሪ ሀሳብ የኢትዮጲያ ኢንተርፕራይዝ ልማት ከድሬዳዋ አስተዳደር ጋር በጋራ በመሆን ለዘርፍ የክልል አስፈፃሚዎች እና ባለድርሻ አካላት የተሞክሮ ልምድ ልውውጥ መድረክ በአሁን ሰዓት እየተካሄደ ይገኛል ።

የድሬዳዋ አስተዳደር የመንግስት ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮም በመርሀ-ግብሩ ላይ ያሉትን አጠቃላይ መረጃዎች ወደ እናንተ የምናደርስም ይሆናል ።

በአለማየሁ አበበ

ፎቶ :- በአገኘው ሸዋረጋ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *