Amharicበድሬዳዋ እየተሰራ የሚገኘውን የኮሪደር ልማት የስራ ሂደት የደረሰበትን ደረጃ እስትሪም ኮሚቴው ገመገመ:: direcom1 year ago1 year ago01 mins በመድረኩ የድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ምክትል ከንቲባ አቶ ሀርቢ ቡህ የተገኙ ሲሆን እየተሰሩ የሚገኙ ስራዎች ላይም ውይይት ተደርጓል። በዚህም ከቬራ ፓስታ እስከ አኳ ኡኖ ያለውን መንገድ ደረጃውን ለማሳደግና በኮሪደር ልማቱ እስታንዳርድ እንዲሰራ አቅጣጫ የተሰጠ ሲሆን የቢውልዲንግ ቀለሞች ላይም ጥናት ቀርቦ ውይይት ተደርጎበታል። በኤደን ሳሙኤል ፎቶ:- ሙሉዓለም ደሴ Post navigation Previous: በአስተዳደሩ የሚገኙ ወጣት ሴቶችን ተጠቃሚ የሚያደርግ ፕሮጀክት ሊተገበር ነውNext: ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የፈረንጆችን የገና በዓል ለሚያከብሩ የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ:: Leave a Reply Cancel replyYour email address will not be published. Required fields are marked *Comment * Name * Email * Website Save my name, email, and website in this browser for the next time I comment. Δ
የድሬዳዋ አስተዳደር የመንግስት ኮምኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ኃላፊ አቶ ብሩክ ወርቅነህ የትንሳኤ በዓልን ምክንያት በማድረግ ለክርስትና እምነት ተከታዮች የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ direcom1 week ago4 days ago 0
የድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ምክትል ከንቲባ አቶ ሀርቢ ቡህ የትንሳኤ በአልን አስመልከቶ ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ:: direcom1 week ago4 days ago 0
የድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ከንቲባ አቶ ከድር ጁሀር የትንሳኤ በዓልን ምክንያት በማድረግ ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ:: direcom1 week ago4 days ago 0
የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለኢየሱስ ክርስቶስ የትንሣኤ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ:: direcom1 week ago4 days ago 0