በድሬዳዋ እየተሰራ የሚገኘውን የኮሪደር ልማት የስራ ሂደት የደረሰበትን ደረጃ እስትሪም ኮሚቴው ገመገመ::

በመድረኩ የድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ምክትል ከንቲባ አቶ ሀርቢ ቡህ የተገኙ ሲሆን እየተሰሩ የሚገኙ ስራዎች ላይም ውይይት ተደርጓል።

በዚህም ከቬራ ፓስታ እስከ አኳ ኡኖ ያለውን መንገድ ደረጃውን ለማሳደግና በኮሪደር ልማቱ እስታንዳርድ እንዲሰራ አቅጣጫ የተሰጠ ሲሆን የቢውልዲንግ ቀለሞች ላይም ጥናት ቀርቦ ውይይት ተደርጎበታል።

በኤደን ሳሙኤል

ፎቶ:- ሙሉዓለም ደሴ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *