በድሬዳዋ አስተዳደር በአራቱ ክላስተሮች በሚገኙ የገጠር ቀበሌዎች ለሚገኙ የብልፅግና ፓርቲ የመሠረታዊ ድርጅት፣ የህዋስ፣ የሴልና የሊግ አመራሮች ስልጠና መሰረታዊ ድርጅትና የሴል አመራሮች”በወቅታዊ ሁኔታችንን መሻገሪያ ትልሞች” ስልጠና መሰጠት ጀመረ፡፡
ዛሬ ጥቅምት 7 የብልፅግና ፓርቲ የመሠረታዊ ድርጅት፣ የህዋስ፣ የሴልና የሊግ አመራሮች ስልጠና መሰረታዊ ድርጅትና የሴል አመራሮች እየተሰጠ ያለዉ ይህ ስልጠና በነገዉ እለት ጥቅምት 8 በ 38 ገጠር ቀበሌዎች ለሚገኙ የብልፅግና ፓርቲ አባላት በሚሰጠዉ ይህ ስልጠና ላይ ከ 48 ሺ በላይ የሚሆኑ በአስተዳደሩ ገጠር ቀበሌዎች ለሚገኙ የብልፅግና ፓርቲ አባላት ይሳተፋሉ ተብሎ ይጠበቃል፡፡


