በድሬዳዋ አስተዳደር ተቋርጦ የነበረው የመማር ማስተማር ሂደት በዛሬው እለት ተጀመረ፡፡
በአለም ላይ በተከሰተው የኮሮና ቫይረስ ወረርሺኝ ምክንያት ላለፉት 7 ወራት ተቋርጦ የነበረው የመማር ማስተማር ሂደት በዛሬው እለትበ በ8 ኛ እና በ 12 ክፍል ተማሪዎች ተጀመረ፡፡ በዛሬው እለትም በአስተዳደሩ በሚገኙ የከተማና ገጠር ትምህርት ቤቶች ትምህርት ሲጀመር የአስተዳደሩ ከፍተኛ አመራሮች በየትምህርት ቤቶቹ ተዟዙረው ትምህርት ከማስጀመር በተጨማሪ ለተማሪዎች የአፍና የአፍንጫ መሸፈኛ ማስክ አበርክተዋል፡፡ በኮሮና ቨይረስ ምክንያት ተቋርጦ የቆየ…


