በድሬዳዋ አስተዳደር ለሚገኙ የህዝብ ግንኙነት የኮሚኒኬሽን እና የሚዲያ ባለሞያዎች ለ6 ተከታታይ ቀናት ሲሰጥ የቆየው ስልጠና ተጠናቀቀ።

    የድሬዳዋ አስተዳደር የመንግስት ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ያዘጋጀው ስልጠና የሚዲያ ሞኒተሪንግ የህዝብ አስተያየት ጥናት አጀንዳ መቅረፅ የተግባቦት ስትራቴጂ እና ሌሎች ርእሰ ጉዳዮች ላይ ለሰልጣኞች ግንዛቤ ተፈጥሯል ::